By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ጎሎችን አስቆጠርን እንጂ እንቅስቃሴያችን ጥሩ አልነበረም” “አጥቂዎቻችንም ተገማች አለመሆናቸው ጥሩ ነገር ነው” አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን – የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሰልጣኝ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችኢትዮጵያ ንግድ ባንክአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫየአሰልጣኞች አስተያየትህዳሴ ዋንጫ

“የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ጎሎችን አስቆጠርን እንጂ እንቅስቃሴያችን ጥሩ አልነበረም” “አጥቂዎቻችንም ተገማች አለመሆናቸው ጥሩ ነገር ነው” አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን – የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሰልጣኝ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 5 months ago
Share
SHARE

የህዳሴ ዋንጫ የሚል ስያሜን ይዞ በመካሄድ ላይ ባለው 19ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ሁለት ቀዳሚ ጨዋታ ዛሬ ተደርጓል።

ከቀን 10:00 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3 ለ 1 አሸንፏል።

ከጨዋታው በኋላ በጨዋታው ዙሪያ ሀሳቡን የሰጠው የኢትዮጵያ ቡናው ዋና አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን በጨዋታው የነበረውን የቡድኑን እንቅስቃሴ በተመለከተ ተከታዩን ብሏል።

“ጨዋታው እንደ አቋም መለኪያ ጨዋታ ነው። ከሜዳው አለመመቸት አንፃር በተለይ የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ጎሎችን አስቆጠርን እንጂ ብዙም እንቅስቃሴያችን ጥሩ አልነበረም።”

- ማሰታውቂያ -

“በሁለተኛው አጋማሽ ግን መሀል ላይ ብልጫ ተወሰደብን 4-4-2 ነበር የሚጫወቱት ያንን ለማድረግ ቅያሪ አድርገን የተወሰነ አስተካክለናል።ጎል ማግባታችን ጥሩ ነው የራስ መተማመን ያመጣልናል።በአጠቃላይ ጥሩ ነው ራሳችንን አይተንበተናል።”

ከቡድኑ ውህደት ጋር በተያያዘ በካጋሜ ካፕ መሳተፋቸውንም በበጎ መልኩ ያነሳው አሰልጣኝ አብይ አዳዲስ ተጫዋቾች ጥሩ እንቅስቃሴ እያሳዩ መሆናቸውን በመግለፅ ጥሩ ዝውውር ሲልም ገልጿቸዋል።

በደጋፊዎቻቸው ታጅበው በአዲስ አበባ ስታድየም ጨዋታ ማድረጋቸውንም በተመለከተም ደስተኛ መሆናቸውን አሰልጣኝ አብይ ተናግሯል።

“እውነት ለመናገር በጣም ደስ ይላል። የኛ ደጋፊ የታወቀ ነው እንደውም ዛሬ ከዚህም በላይ ይመጣል ብለን አስበን ነበር። ለኛ በጣም ትልቅ ዕድል ነው። ልጆቻችንም ወጣቶች ስለሆኑ በደጋፊ ታጅበን መጫወታችን በጣም ደስተኛ ነን።”

ኢትዮጵያ ቡና በካጋሜ ዋንጫ ላይ ተሳትፎ አድርጎ ወደ ሲቲ ካፑ የመጣ ሲሆን ሌሎች ክለቦች ግን ከዝግጅት ወደ ውድድሩ መጥተዋል።

ከዚህ ጋር በተያያዘም አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን የክፍለ አህጉራዊው ውድድር ተሳትፎ እንደጠቀማቸው እና የቡድኑን ጥንካሬ እና ድክመት ተመልክቶበት መምጣተን ገልጿል።

“ካጋሜ ካፕ ስንሄድ ድንገተኛ ነው የሄድነው። እኛም ዝግጀታችንን አቋርጠን ነው የሄድነው ፤ ግን የተሻለ አድቫንቴጅ እንወስዳለን እዛ ቶፕ ወድድር ላይ ስለነበርን ፤ ጥሩ ሜዳ ላይም ነበርን ጥሩ የኳስ ፍሰት ያለው ጥሩ ቡድን እንግዲህ ዛሬ በእንቅስቃሴ ደረጃ እውነት ለመናገር ጥሩ ፍሰት አልነበረውም።”

“ነገር ግን ከፊት የምናገኛቸውን አጋጣሚዎች መሳት ነበር እዛ የነበረው ችግራችን ፤ እዚህ እያስቆጠርን ነው።አንድ ቡድን ግብ ማስቆጠር ከጀመረ ጥሩ ነው። በተለይ የኛ ቡድን ይህን ማድረግ ከጀመረ አሪፍ ነው። አማካዮቻችን ወደ ፊት ሄደው ማስቆጠራቸው እነ ኤርሚያስ ፤ አጥቂዎቻችንም ተገማች አለመሆናቸው ጥሩ ነገር ነው። እና የዛሬው ጨዋታ የራስ መተማመን ይሰጣል ለልጆቻችን ሶስት ጎል ማስቆጠራችን።”

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article “አንዳንድ አዳዲስ ተጫዋቾች ካሰብኳቸው በላይ ሜዳ ላይ አግኝቻቸዋለሁ” “በአዕምሮ ደረጃ ጠንክረን ወደሚቀጥለው ጊዜ እንደምንሻገር እርግጠኛ ነን” “በመጀመሪያው አጋማሽ ጨዋታውን በበለጥንበት ሰዓት ጎሎች ብናገባ የተለየ ይሆን ነበር።” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ – የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኝ
Next Article “በሚቀጥለው ዓመት 22 ቡድን ይሆናል ብዬ ነው የምጠብቀው” “በአዲሱ የደመወዝ ጣሪያ ምክንያት ቡድናችን ፈርሷል” “እኛ ማስፈረም አቅቶናል ሌላው እንዴት እንደሚያስፈርም ግልፅ አይደለም” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና አሰልጣኝ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

በድሬዳዋ ኮቪድ 19 ዳኞችን ክፉኛ አጠቃ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ሰንዳውንስ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ በቀጥታ /LIVESCORE/
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢ-ትኬት አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው
ወላይታ ድቻ ከሦስት ተጫዋቾች ጋር ተለያይተዋል
የክለቦች የኮቪድ መረጃ !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?