By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “በሚቀጥለው ዓመት 22 ቡድን ይሆናል ብዬ ነው የምጠብቀው” “በአዲሱ የደመወዝ ጣሪያ ምክንያት ቡድናችን ፈርሷል” “እኛ ማስፈረም አቅቶናል ሌላው እንዴት እንደሚያስፈርም ግልፅ አይደለም” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና አሰልጣኝ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችኢትዮጵያ ንግድ ባንክአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫየአሰልጣኞች አስተያየትህዳሴ ዋንጫ

“በሚቀጥለው ዓመት 22 ቡድን ይሆናል ብዬ ነው የምጠብቀው” “በአዲሱ የደመወዝ ጣሪያ ምክንያት ቡድናችን ፈርሷል” “እኛ ማስፈረም አቅቶናል ሌላው እንዴት እንደሚያስፈርም ግልፅ አይደለም” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና አሰልጣኝ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 5 months ago
Share
SHARE

በህዳሴ ዋንጫ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ ቡና 3 ለ 1 ተሸንፏል።

ከጨዋታዉ በኋላ ሀሳቡን በነበረው የድህረ ጨዋታ ቆይታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንኩ አሰልጣኝ በፀሎት ልዑሰገድ ከዕለቱ ጨዋታ በበለጠ የደመወዝ ክፍያ ስርዓት ደንቡን በተመለከተ ሀሳቡን እና ስጋቱን አጋርቷል።

አስቀድሞ የአዲስ አበባ ስታድየም በደጋፊዎች ታጅቦ ጨዋታ ማስተናገድ መጀመሩን እንዳስደሰተው የተናገረው አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ የአዲስ አበባ ስታድየምም ሆነ የአዲስ አበባ ህዝብ እግር ኳስ ናፍቆት ነበር ብሏል።

ጨዋታውን በተመለከተም ቡድኑ ዝግጅቱን ዘግይቶ መጀመሩን ያነሳው አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ የመጀመሪያ ፌዝ ላይ ነው ያለነው ፤ በዚህ ሁኔታ ላይ የኔ ቡድን እንዲህ ነበር ብዬ ለመገምገም አልችልም ሲል ተናግሯል።

- ማሰታውቂያ -

በመቀጠልም ቡድኑ አዲስ ነው ያለው የ2016 ዓ.ም የሊጉ ሻምፒዮን አሰልጣኝ በሊጉ የደመወዝ ክፍያ ስርዓት ደንብ አከባበር ላይ ቅሬታውን ተናግሯል።

“ቡድኑ አዲስ ነው። በአዲሱ የደመወዝ ጣሪያ ምክንያት ቡድናችን ፈርሷል። ምናልባትም ህጉን ከሚያከብር አንድ ከተጠራ አንድ ነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው። ቁመናችን ፕሪምየር ሊግ በሚፈልገው ልክ አይደለም። አብዛኛው እንዳያቹት ከ20 ዓመት በታች እና ከከፍተኛ ሊግ ነው።”

“አዲስ ቡድን ነው። ከ75% እና ከ80% በላይ ፈርሷል ቡድናችን ማለት ነው እና እንግዲህ ቆንጆ ውድድር እንዲኖር እዚህ ላይ ለአወዳዳሪዎችም አደራ ማለት የምፈልገው አሁን የምናያቸው ነገሮች ያሰጉኛል። በሚቀጥለው ዓመት 22 ቡድን ይሆናል ብዬ ነው እኔ የምጠብቀው አሁን ከአጀማመሩ 20 የሆነበት ምክንያት ህግ ተጥሶ ነው። በቀጣይ ደግሞ 22 ይሆናል ብዬ ነው የማስበው።”

አሁን ያለው እኛ ማስፈረም አቅቶናል ሌላው እንዴት እንደሚያስፈርም ግልፅ አይደለም ያለው አሰልጣኝ በፀሎት የውድድር መድረኩ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ እኩል መሆን አለበት ብሏል።

አሰልጣኙ አክሎም በተለይም በመንግሥት በኩል የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ከማሰብ አንስቶ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን በማድነቅ የፕሪሚየር ሊጉን ደረጃ ከፍ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁሟል።

ሊጉ ለሁሉም እኩል መሆን አለበት ፤ የውድድሩ ደረጃም ከፍ ማለት አለበት ያለው አሰልጣኝ በፀሎት ይህ እንዲሆን ደግሞ አወዳዳሪው አካል ሁሉንም በእኩል ማየት አለበት ህግም መከበር አለበት ሲል ተናግሯል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article “የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ጎሎችን አስቆጠርን እንጂ እንቅስቃሴያችን ጥሩ አልነበረም” “አጥቂዎቻችንም ተገማች አለመሆናቸው ጥሩ ነገር ነው” አሰልጣኝ አብይ ካሳሁን – የኢትዮጵያ ቡና ዋና አሰልጣኝ
Next Article “በዛሬው ቡድናችን ላይ ጨዋታውን መቆጣጠር የሚችሉ ተጫዋቾች እና አስፈሪ የአጥቂ ክፍል ነበረን” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ “የተስማሙት በአስተዳደር ላይ ያሉ ሰዎች ናቸው ፤ እኛ አሰልጣኞች ተሰብስበን አይደለም” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችሲዳማ ቡናሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባፋሲል ከነማ

ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን ሲያሸንፍ ፤ ፋሲል ከነማም ከተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 2 years ago
“ለሲዳማ ቡና ውሌን ያራዘምኩት ክለቡ ስለተመቸኝ ነው” ዳዊት ተፈራ /አዚል/ /ሲዳማ ቡና/
የክለቦች ክፍያ አስተዳደር ስርዓት መመሪያን ባለመተግበር በአራት ክለቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ።
የጨዋታ ዘገባ | የስምንተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ጉዳይ ዕልባት አላገኘም፤ቴክኒክና ልማት ምርጫውን ቢያጠናቅቅም ፌዴሬሽኑ እስከአሁን ምርጫውን አላፀደቀውም
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?