By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በሊጉ ቅጣት የተጣለባቸው ተጫዋቾች ክለቦቻቸውን ያገለግሉ ይሆን ?
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀዋሳ ከተማሲዳማ ቡናዲሲፕሊን ውሳኔመቻል

በሊጉ ቅጣት የተጣለባቸው ተጫዋቾች ክለቦቻቸውን ያገለግሉ ይሆን ?

fitsum Wadu
fitsum Wadu 5 months ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የፋይናንስ ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ያስተላለፈውን ቅጣት ተከትሎ ገንዘብ ያልመለሱ ተጫዋቾች ክለቦቻቸውን የማገልገላቸው ጉዳይ አጠራጥሯል።

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ አዲስ አበባ እና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየሞች ላይ በሚደረጉ አራት መርሀግብሮች ይጀመራሉ። በነገው ዕለትም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ከ ሲዳማ ቡና ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ ከሀዋሳ ከተማ ጋር የሚጫወቱ ሲሆን በ2017 የውድድር ዘመን በሦስተኛ ወገን የገንዘብ ክፍያን ወስደዋል ተብለው በፋይናንስ ተቆጣጣሪ ኮሚቴው ዕገዳ እና የገንዘብ መልሱ ውሳኔዎች የተላለፈባቸው የሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ ተጫዋቾች በነገው ጨዋታ ላይ የመሰለፋቸው ጉዳይ ይህን ዘገባ እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ሜዳ ገብተው ቡድኖቻቸውን ላያገለግሉ እንደሚቸሉ ሀትሪክ ስፖርት መረጃውን ሰምታለች።

በሲዳማ ቡና በኩል አምበሉን ያሬድ ባዬን ጨምሮ ሀብታሙ ታደሠ ፣ መስፍን ታፈሠ ፣ ፍራኦል መንግስቱ ፣ ሳሙኤል ሳሊሶ እና ደስታ ደሙ በሀዋሳ ከተማ በኩል ደግሞ አጥቂው እስራኤል እሸቱ እንዲሁም ከነገ በስቲያ ዕሁድ ከወላይታ ድቻ ጋር ጨዋታ ያለበት እና ከተቀጡ ሰባት ተጫዋቾች መካከል በአሁኑ ሰዓት በቡድኑ ውስጥ የተቀጡ ተጫዋቾችን የያዘው መቻል እንደ  ዳዊት ማሞ ፣ ፍሪምፓንግ ሜንሱ ፣ አማኑኤል ዮሐንስ ፣ በረከት ደስታ እና ነስረዲን ሐይሉን በዚህ ውሳኔ መነሻነት ላይጠቀሟቸው እንደሚችሉ ተሰምቷል።

ይሁን እንጂ ተጫዋቾቹ ቅጣቸውን በአፋጣኝ የሚፈፅሙ ከሆነ ግልጋሎት ሊሰጡ እንደሚቸሉም ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለት ስፖንሰሮች ባለቤት ሆኗል!!
Next Article ኤልፓ የውድድር ዓመቱን በድል ጀምሯል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ ጋዜጣዎ ነገ ማለዳ ይጠብቋት የመጀመሪያዋ ባለቀለም ጋዜጣዎ ሀትሪክ የስፖርት ጋዜጣ እንደተለመደው አዳዲስ እና አነጋጋሪ ዘገባዎችና ቃለ-ምልልሶችን ይዛ እጅዎ ትገባለች፡፡

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
ሲዳማ ካፕ ከመስከረም 16 እስከ 25 ይካሄዳል
ሁለት የ27ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ኘሪሚዮር ሊግ ጨዋታዎች ከፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እንደማይካሄዱ የታወቀ ሲሆን በአንድ ጨዋታ ላይም የመርሃ ግብር ሽግሽግ ተደርጓል
የኢት. እግርኳስ ፌዴሬሽንና ሊግ ኩባንያው ስምምነት ላይ ደርሰዋል
“በደብዳቤ ጋጋታ አልበረግግም፤ የወከሉኝን የሙያ ጓደኞቼን መብት ለማስከበር እስከመጨረሻው እታገላለሁ”አቶ ሰለሞን አባተ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?