By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለት ስፖንሰሮች ባለቤት ሆኗል!!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለት ስፖንሰሮች ባለቤት ሆኗል!!

fitsum Wadu
fitsum Wadu 5 months ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የምስል እና የስያሜ መብት ስፖንሰር ሺፕ ስምምነትን በስካይ ላይት ሆቴል ዛሬ ፈፅሟል።

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ለቀጣዮቹ ዓመታት በጣምራ አብረውት ከሚሰሩ ሁለት ተቋማት ጋር የስፖንሰርሺፕ ስምምነነትን በዛሬው ዕለት ከሰዓት በስካይ ላይት ሆቴል ፈፅሟል። በስፖንሰርሺፕ ስምምነቱ ላይ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ፣ የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ (OBN) ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሀ በላይነህ የአክሲዮን ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ክፍሌ ሰይፈን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ጋዜጠኞች በስፍራው በመገኘት ስነ ስርዓቱን ታድመዋል።

አምስት አመታትን ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ ካገኘበት የዲኤስቲቪ ቆይታው ወደ ሀገር ውስጥ ጣቢያ ፊቱን ያዞረው አክሲዮን ማህበሩ ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ከኦቢ ኤን ጋር አብሮ በመስራት የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግ ለማሰራጨት የተስማማ ሲሆን ስርጭቱም በአማርኛ እና በኦሮሚኛ ቋንቋዎች ለተመልካቾች ተደራሽ እንደሚሆን በመድረኩ ተጠቁሟል። ሀያ ክለቦች በሚካፈሉበት የዘንድሮው የሊግ ውድድር ከሚከናወኑ 380 ጨዋታዎች ተቋሙ 250 ጨዋታዎችን ለማስተላለፍ ዕቅድ መያዙን ነገር ግን በቀጣይ እየታየ የሚጨመር ነገር ሊኖረው እንደሚችል ሲገለፅ ለጊዜው ግን በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚከናወኑ ጨዋታዎች ሽፋን ሲያገኙ በሀዋሳ የሚኖሩት ጨዋታዎች ግን በአክሲዮን ማህበሩ የፌስቡክ ገፅ ላይ ይተላለፋሉም ተብሏል።

በሌላ በኩል ከቤትኪንግ አቋማሪ ድርጅት በኋላም ፕሪምየር ሊጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የስያሜ መብቱ እንደተገዛ ዛሬ በነበረው ሌላ ስምምነት ተጠቁሟል። በዚህም መሠረት ፕሪምየር ሊጉ ላይ የሚካፈሉ ሁሉም ክለቦች በግራ መለያቸው ላይ የንግድ ባንክን አርማ የሚለጥፉ ሲሆን ሊጉም CBE የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተብሏል። ጨዋታዎቹን ከOBN ውጪ መቅዳትም ሆነ መቅረፅ እንደማይቻል የጣቢያው ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ፍስሃ በላይነህ የገለፁ ሲሆን ጨዋታዎቹ በተለያዮ የሚዲያ ፕላት ፎርሞች ማለት ( ቲክቶክ፣ፌስቡክ እና ዮቲዮብ ላይ ጣቢያው እንደሚያስተላፉ ከጠቆሙ በኋላ በስፍራው የተገኙ ጋዜጠኞች ጥያቄ አቅርበው ምላሽ ተስጥቷቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ፈረሰኞቹ ሁለት የግብ ዘብ አስፈርመዋል
Next Article በሊጉ ቅጣት የተጣለባቸው ተጫዋቾች ክለቦቻቸውን ያገለግሉ ይሆን ?

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ካፍዜናዎችሴካፋ

ኢትዮጵያ ሴካፋ ውድድርን እንድታዘጋጅ ተመርጣለች !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
ባምላክ ተሰማ በኳታር የአለም ዋንጫ ላይ በዳኝነት እንደሚሳተፍ ተረጋግጧል
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና እስራት መገርሳ በስምምነት ተለያይተዋል
የሊግ ካምፓኒው የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ የማስተላለፍ መብትና የፕሪሚየር ሊጉ ስያሜ ባለቤትነትን አስመልክቶ ያወጣውን ጨረታ አስተላለፈ
​ሪፖርት | ወልዋሎ አዲግራት የሊጉ የመጀመሪያ ሽንፈቱን ሲያስተናግድ መከላከያ  የመጀመሪያ ድሉን አስመስግቧል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?