By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የስምንተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የስምንተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 year ago
Share
SHARE

 

1. አለሙ አዛናው (ፋሲል ከነማ-ወጌሻ) ማከሰኞ ህዳር 17 2017 ዓ.ም. ክለባቸው ከወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 89 ኛ ደቂቃ ላይ ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦባቸዋል ። ስለሆነም የቡድን አመራሩ ለፈፀሙት ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 ንዑስ አንቀፅ 13.3 ተ.ቁ 18 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገዱ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 10000 /አስር ሺ/ እንዲከፍሉ የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ፍቅሩ አለማየሁ (አዳማ ከተማ) እሁድ ህዳር 15 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከኢትዮጵያ መድን ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 22 ኛ ደቂቃ ላይ የተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

3. ዋንጫ ቱት (ኢትዮጵያ መድን ) እሁድ ህዳር 15 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከአዳማ ከተማ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 22 ኛ ደቂቃ ላይ የተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

4. ሚሊዮን ሰለሞን (ኢትዮጵያ መድን ) እሁድ ህዳር 15 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከአዳማ ከተማ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+2 ኛ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል # ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 እንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

5. ኢትዮጵያ መድን ክለቡ ከአዳማ ከተማ ጋር ባደረገው የ8 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ መድን ቡድን ተጫዋች 

  1. ዋንጫ ቱት በ22ኛው ደቂቃ
  2. ሚሊዮን ሰለሞን በ54ኛው ደቂቃ
  3. ያሬድ ካሳዬ በ76ኛው ደቂቃ
  4. መሃመድ አበራ በ85ኛው ደቂቃ
  5. ሚሊዮን ሰለሞን በ90+2ኛው ደቂቃ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

6. ናትናኤል ገ/ጊዮርጊስ (ኢትዮ ኤሌትሪክ) ክለቡ ከመቻል ጋር በነበረው የ8ኛ ሳምንት ግጥሚያ ጨዋታው ተጠናቆ ወደመልበሻ ክፍል በመሄድ ላይ እያለ በኮሪደር ላይ የጨዋታ እና የውድድር አመራሮችን አጸያፊ ስድብ ስለመሳደቡ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ በፈጸመው ጥፋት በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሠረት 3/ሶስት ጨዋታ እንዲታገድና ብር 3000 /ሶስት ሺህ / እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

7. አለሙ አዛናው (ፋሲል ከነማ-ወጌሻ) ክለቡ ከወላይታ ድቻ ጋር በነበረው የ8ኛ ሳምንት ግጥሚያ ባጠፉት ጥፋት ቀይ ካርድ በማየት እንዲወጡ ከተደረገ በኋላ ወደመልበሻ ክፍል በመሄድ ላይ እያሉ የጨዋታ አመራሮችን አጸያፊ ስድብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት ቀርቦባቸዋል ። ስለሆነም የቡድን አመራሩ ከላይ በተራ ቁጥር 1 ላይ ከተላለፈባቸው ቅጣት በተጨማሪ ለፈጸሙት ሁለተኛው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሠረት 3/ ሶስት ጨዋታ እንዲታገዱና ብር 3000 /ሶስት ሺህ / እንዲከፍሉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

ጥሪ

ለኢትዮ-ኤሌትሪክ የቡድን መሪ የፕሪምየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ሊያነጋግሮት ስለሚፈልግ ረቡዕ ህዳር 18 2017 10:30 ስዓት በድሬዳዋ ስታድዮም (ቅድመ ስብሰባ በሚደረግት ቦታ) እንዲገኙ ጥሪውን ያስተላልፋል።

ለአሰልጣኝ በረከት ገብረመድኅን (ስሁል ሽረ – ረዳት አሰልጣኝ) የፕሪምየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ሊያነጋግሮት ስለሚፈልግ ረቡዕ ህዳር 18 2017 በ 10፡00 ስዓት በድሬዳዋ ስታድዮም (ቅድመ ስብሰባ በሚደረግት ቦታ) እንዲገኙ ጥሪውን ያስተላልፋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ሊግ ኩባንያው በፈረሰኞቹ ክስ ዙሪያ ዛሬ ውሳኔ ይሰጣል….
Next Article “አንዳንድ ግለሰቦች አሉባልታ በመፍጠር እኔን የማይገልፀኝን ነገር ያስወራሉ” ፤ አሉባልታ በመፍጠር እኔን የማይገልፀኝን ነገር ያስወራሉ” አሰልጣኝ በሽር አብደላ ፦ የሸገር ከተማ እግር ኳስ ክለብ ዋና አሰልጣኝ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግLIVESCORE

የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 7 years ago
ከቀናት በፊት ለአዲስ ክለብ የፈረመው አጥቂ ቅዱስ ጊዮርጊስን ከሰሰ
ከአመት አመት ስህተቱ የማይማረው ወልዋሎ አደጋ ውስጥ ነው
መከላከያ ዮርዳኖስ አባይን ምክትል ተደርጎ ሊሾም ነው
የቀድሞው ግብ ጠባቂ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ማቴሪያል ለጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ረዳ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?