By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ከሰብሳቢው ውጪ የብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ አባላት ተሰናበቱ…
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

ከሰብሳቢው ውጪ የብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ አባላት ተሰናበቱ…

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 6 months ago
Share
SHARE

*…ምክትሏም እንድትቀጥል
ሽማግሌዎች እየጣሩ ነው …

ላለፉት በርካታ ወራት በብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ስር የተካተቱት አምስት አባላት መበተናቸው ተሰማ።

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ የኮሚቴው ሰብሳቢ ሸዋንግዛው ተባባል ሲቀር ምክትሏ ሊዲያ ታፈሰ እና የኮሚቴ አባላቱ ክንዴ ሙሴ፣ ክንፈ ይልማና ለማ ንጉሴ ዛሬ ከኮሚቴው መሰናበታቸው ታውቋል።

ፌዴሬሽኑ ከሰብሳቢው ሸዋንግዛው ተባባል ጋር ለመቀጠል ሲወስን ምክትል የነበረችውን ሊዲያን ማሰናበቱ ያልተዋጠላቸው አካላት የፕሬዝዳንቱ ኢሳያስ ጅራና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ውሳኔን ለማስቀየር ሽምግልና መጀመራቸው አብዛኞቹ ዳኞችን አስደንግጧል።

- ማሰታውቂያ -

2018 ችግር ቢፈጠር ሽማግሌዎቹ ከተጠያቂነት እንደማያመልጡ አመራሮቹም ውሳኔያቸው በጥናት የተወሰነ በመሆኑ አቋማቸውን ይቀይራሉ ተብሎ አይጠበቅም የሚሉ ዳኞች በርክተዋል።

20 ክለቦች የሚሳተፉበትን የ2018 የኢትዮጶያ ፕሪሚየር ሊግን ጨምሮ የሁሉንም ሊጎች ውድድር በሰላም ለማጠናቀቅ ኮሚቴውን በመበተን ጠንካራ ባለሙያዎችን እንደገና ለማካተት የተደረገው የፌዴሬሽኑ ውሳኔ ድጋፍ የሚቸረው ሆኗል።

በነበረው የዳኝነት ውዝግብ፣ በዳኞች ሲፈሩ የቆዩት የኮሚቴ አባላቱ እያሉ አመቱ በሰላም መጠናቀቁ የሚገርማቸው የውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን የአመቱ ኮከብ ዳኛ ምርጫ ላይ እገሌ ካልሆነ ጥርስ እንሳበራለን አንገቴን እታነቃለው በሚል ጎራ የለዩ አባላት 2018 ዳግም እንዲቀጥሉ መፈቀድ እንደሌለበት ይናገራሉ።

ኮሚቴውን ሲመራ የነበረው ሸዋንግዛው ተባባል በቦታው መቀጠሉን በአዎንታዊ ጎን የወሰዱት ወገኖች በኮሚቴው ውስጥ ጠንካራ አባላት ከተካተቱ ያለውን አቅም ሊያወጣ ይችላል በሚል ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ፈረሰኞቹ አጥቂ አስፈረሙ
Next Article ተጨማሪ ገንዘብ የተገኘባቸው 43 ተጨዋቾች ማስረጃ እንዲያቀርቡ ታዘዙ….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

ካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕና ካፍ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች /LIVESCORE/ በቀጥታ ይከታተሉ

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው የከፍተኛ ሊጉን ክለብ ተረክቧል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2010 ግምገማ እና በአዲስ ውድድር ፎርማት የሚጀመረው የ2011 እጣ ማውጣት ስነስርአት ተካሂዷል
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዙር የሚደረግበት ከተማ ይፋ ሆነ
አዲስ ህንፃ ወደ ወላይታ ድቻ አምርቷል!!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?