የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዛሬው እለት በወቅታዊ ጉዳይ በጁፒተር ሆቴል መግለጫ ሰቷል ።
ከሰሞኑን የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ቡድን ወደ ካሰ የለከው ከስ ውድቀት መደረጉ ይታወሳል በጉዳዩ ላይ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ፕሬዳንቱ ክለቦች የራሳቸውን ስህተት ወደ ፌዴሬሽኑ ማምጣት ተገቢ አይደለም በማለት የገለፁ ሲሆን ህጉ ሲወጣ ሲዳማ ቡናም እንደሌሎቹ ቡድኖች በመስማማት ህጉን አፅድቋል ።
አክለው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ውስጥ አንድ የ ፍትህ አካል እንዳለ የገለፁ ሲሆን ያንን አካል እኔ ፕሬዚዳቱ ሆንኩኝ ስራ አስፈፃሚ ሀሳብ ወይም ውሳኔ ማስቀየር አንችልም ።
በተጨማሪም የሀገሪቱ መደበኛ ፍርድ ቤት የስፖርት ወሳኔዎች መስድ እንደማይቻል ገልፀዋል።
- ማሰታውቂያ -
ሲዳማ ቡና ካስ የስቀመጠው ቀነ ገደም አለበጠበቁን አያይዘው የገለፁ ሲሆን ቡድኑ ቅሬታ ሲቀርቡ አንድ ሺ ሲውዝ ፍራንክ ማስያዛቸውን ገልፀዋል



