አህመድ ሁሴን በ አርባምንጭ ከተማ ለመቆየት የተስማማ የመጀመሪያው ተጨዋች ሲሆን አህመድ በ አዞዎቹ ቤት ያለፉትን አራት አመታት ግልጋሎት መስጠት ችሏል ።
ሌላላኝ ውሉን ለማራዘም የተስማማው አሸናፊ ፊዳ ሲሆን አሸናፊ በተከላካይ ስፍራ ለቡድኑ ግልጋሎት እየሰጠ ይገኛል ተጨዋቹ በ 2013 ዓ.ም ከ ጋሞ ጨንጫ አርባምንጭ ከተማን መቀላቀሉ ይታወሳል።
ሶስተኛ በአዞዎቹ ቤት ለመቆየት ከስምምነት የደረሰው ብሩክ ባይሳ ነው ብሩክ በተከላካይ ስፍራ በዘንድሮ የውድድር ዓመት ጥሩ እንቅስቃሴ ማደረግ የቻለ ሲሆን በ አዞዎቹ ቤት ለመቀጠል ከስምምነት መድረስ ችሏል



