By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “መቶ ፐርሰንት ርግጠኛ ነኝ …እወዳደራለሁ” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

“መቶ ፐርሰንት ርግጠኛ ነኝ …እወዳደራለሁ” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 4 years ago
Share
SHARE

” የሀረሪ ክልል የሰጣቸውን ውክልና ማንሳቱ ተቀባይነት የሌለውና ህጉን ያልተከተለ በመሆኑ በምርጫው ላይ እንደምሳተፍ ርግጠኛ ነኝ” ሲሉ አቶ ገዛኸኝ ወልዴ ተናገሩ።

የሀረሪ ክልል ክልሉን ወክለው በስራ አስፈጻሚነት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ባቀረቡት ተቃውሞ በፕሬዝዳንትነት እንዲወዳደሩ የወከልናቸውን የአቶ ገዛኸኝ ወልዴ ውክልና አንስተናል” ማለቱን አቶ ገዛኸኝ ወልዴ ተቀባይነት የሌለውና የምርጫ ህጉን ያልተከተለ በማለት ውድቅ አድርገውታል።

አቶ ገዛኸኝ ሲናገሩ” መቶ ፐርሰንት ርግጠኛ ነኝ …እወዳደራለሁ የምርጫው ቀን ትላንትም ተጠናቋል ቀን የተጨመረው መላክ ላልቻሉ ክልሎች ዕድል ለመስጠት እንጂ ለሌላ አይደለም ሀምሌ 7 ውክልና ሰጥተው አጥጋቢ ባልሆነ ምክንያት ሀምሌ 19 ውክልና አንስቻለሁ ማለት አይችሉም ከምርጫ አስፈጻሚው ተገቢ የሆነ ምላሽን እፈልጋለሁ” ሲሉ ተናግረዋል።

አቶ ገዛኸኝ እንዳስረዱት “የዛሬ አራት አመት ትግራይ ክልል አቶ ተስፋዬ ካህሳይን ወክሎ ባለቀ ሰአት ውክልናዬን አንስቻለሁ ሲል በወቅቱ የነበረው አስመራጭ ኮሚቴ አልተቀበለውም አሁን ካለው የምርጫ አስፈጻሚም ተመሳሳይ ምላሽ እጠብቃለሁ” ሲሉ ገልጸዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የሀረሪ ክልል የአቶ ገዛኸኝ ወልዴን ውክልና አነሳ
Next Article አህመድ ረሽድ (ሽሪላዉ) ወደ መከላከያ አምርቷል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ሙጅብ ቃሲም ሀትሪክ በሰራበት ጨዋታ ሀይቆቹ ድል ቀንቷቸዋል !

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 3 years ago
አልማዝ አያና በ5000ሜ ፍፃሜ ሶስተኛውን የብር ሜዳልያ ለሀገርዋ አስገኘች፤ለወርቅ ብጠበቅም ብር በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ
የሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና የደርቢ ጨዋታ በአቻ ዉጤት ሲጠናቀቅ ፤ ኢትዮጵያ ቡናም ወሳኝ ድል አሳክቷል !!
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ጋር የአጋርነት የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ
ፋሲል ከነማ የመስመር አጥቂ ተጫዋች አስፈርሟል!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?