የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

- ሬድዋን ሸረፉ(ድሬደዋ ከተማ) : ክለቡ ከ ሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው የ28ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+4 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። - ዓለምብርሀን ይግዛው (መቻል) : ክለቡ ከ ሃዋሳ ከተማ ጋር ባደረገው የ28ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+5 ኛ ደቂቃ ላይዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3ዐዐዐ /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። - ሀሰን ሁሴን (ኢትዮ ኤሌትሪክ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ መድን ጋር ባደረገው የ28ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 58 ኛ ደቂቃ ላይከባድ የአጨዋወት ጥፋት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ለ) እና በተቁ 2 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3ዐዐዐ /ሶስት ሺህ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። - አብዱል ጋንዩ (ኢትዮጵያ መድን): ክለቡ ከ ኢትዮ ኤሌትሪክ ጋር ባደረገው የ28ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 58 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። - እስማኤል ናሂማና (ኢትዮ ኤሌትሪክ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።
- መቐለ 70 እንደርታ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ሲዳማ ቡና
- ነገሌ አርሲ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ መድን
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- አስጨናቂ ፀጋዬ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።
- ፋሲል ከነማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ምድረ ገነት ሽረ
- ሸገር ከተማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ 70 እንደርታ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ቃለአብ ውብሸት (ሀዲያ ሆሳዕና) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 9 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ባህርዳር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ኢትዮጵያ ቡና-ሀዲያ ሆሳዕና
- መቐለ 70 እንደርታ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ሀዲያ ሆሳዕና-መቻል
- ፋሲል ከነማ‐ሀዲያ ሆሳዕና
- ሀዲያ ሆሳዕና-አዳማ ከተማ
- ሀዲያ ሆሳዕና-ሸገር ከተማ
- ነገሌ አርሲ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 2 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 2ዐዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ንጋቱ ገ/ ስላሴ (ኢትዮጵያ መድን) : ከታች በተጠቀሱት 10 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።
- ባህርዳር ከተማ-ኢትዮጵያ መድን
- ኢትዮጵያ መድን -ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ሃዋሳ ከተማ-ኢትዮጵያ መድን
- ኢትዮጵያ መድን -ሲዳማ ቡና
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ኢትዮጵያ መድን
- ድሬደዋ ከተማ-ኢትዮጵያ መድን
- ኢትዮጵያ መድን -መቻል
- ኢትዮጵያ መድን -ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ኢትዮጵያ መድን -ሀዲያ ሆሳዕና
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ መድን
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 2 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 2ዐዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ፍቅሩ አለማየሁ (ሸገር ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ሸገር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ኢትዮጵያ መድን -ሸገር ከተማ
- መቐለ 70 እንደርታ-ሸገር ከተማ
- ሸገር ከተማ-አርባምንጭ ከተማ
- ባህርዳር ከተማ-ሽገር ከተማ
- ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- በፍቃዱ ህዝቄል (ወላይታ ድቻ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- መቻል-ወላይታ ድቻ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ-ወላይታ ድቻ
- ወላይታ ድቻ-ሲዳማ ቡና
- ወላይታ ድቻ-ፋሲል ከነማ
- ምድረ ገነት ሽረ -ወላይታ ድቻ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ኮንኮኒ ሃፍዝ (ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ): በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ሃዋሳ ከተማ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ወላይታ ድቻ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ዳዊት ገብሩ (ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ምድረ ገነት ሽረ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ኢትዮጵያ መድን -ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ሀዲያ ሆሳዕና-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ሃዋሳ ከተማ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ክለቡ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ባደረገው የ28 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ቡድን ተጫዋች
የሆኑት
- ዳዊት ገብሩ
- ኮንኮኒ ሃፍዝ
- እንዳልካቸው ጥበቡ
- ሙታክብዋ ጆኤል
- ስምዖን ማሩ
- በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/
እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
- በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/
አስተያየት ይስጡ