By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ15ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የ15ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. አቤኔዘር ዮሐንስ (ፋሲል ከነማ) : ክለቡ ከ ሸገር ከተማ ጋር ባደረገው የ15ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 71 ኛ ደቂቃ ላይየተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 እንዲሁም አንቀፅ 66 ተቁ 1(ሀ) መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3ዐዐዐ /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ሄኖክ ሐሰን (ድሬደዋ ከተማ) : ክለቡ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ባደረገው የ15ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 22 ኛ ደቂቃ ላይየተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 እንዲሁም አንቀፅ 66 ተቁ 1(ሀ) መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

3. ይገዙ ቦጋለ (አርባምንጭ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ  ካርድ  ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።

- ማሰታውቂያ -
  • አርባምንጭ ከተማ-ባህርዳር ከተማ
  • አርባምንጭ ከተማ-ሸገር ከተማ
  • ሀዲያ ሆሳዕና-አርባምንጭ ከተማ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-አርባምንጭ ከተማ
  • አርባምንጭ ከተማ-መቻል

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

4. በረከት ጥጋቡ (ባህርዳር ከተማ): ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል።

  • አርባምንጭ ከተማ-ባህርዳር ከተማ
  • ባህርዳር ከተማ-ቅዱስ ጊዮርጊስ
  • ባህርዳር ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
  • ምድረ ገነት ሽረ -ባህርዳር ከተማ
  • ባህርዳር ከተማ-መቐለ 70 እንደርታ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

5. ሄኖክ ገብረህይወት (ኢትዮ ኤሌትሪክ ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።

  • ኢትዮ ኤሌትሪክ -አርባምንጭ ከተማ
  • ኢትዮጵያ ቡና-ኢትዮ ኤሌትሪክ
  • ኢትዮ ኤሌትሪክ -ነገሌ አርሲ
  • ባህርዳር ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
  • ኢትዮ ኤሌትሪክ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

6. ዳግም ንጉሴ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።

  • ሀዲያ ሆሳዕና-ኢትዮጵያ መድን
  • ሸገር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀዲያ ሆሳዕና
  • ሃዋሳ ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ሀዲያ ሆሳዕና-ምድረ ገነት ሽረ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

7. ኢዮብ አለማየሁ (ሀዲያ ሆሳዕና): ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።

  • ባህርዳር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ሀዲያ ሆሳዕና-ወላይታ ድቻ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ሀዲያ ሆሳዕና-ምድረ ገነት ሽረ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

8. ድሬደዋ ከተማ ክለቡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ባደረገው የ15 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የድሬደዋ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. ሄኖክ ሐሰን
  2. ዘርዓይ ገብረስላሴ
  3. ሲያም ሱልጣን
  4. አብዩ ካሳዬ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000/ አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

9. ፋሲል ከነማ ክለቡ ከሸገር ከተማ ጋር ባደረገው የ15 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የፋሲል ከነማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. አቤኔዘር ዮሐንስ
  2. ምኞት ደበበ
  3. አቤኔዘር ዮሐንስ
  4. ቢኒያም ጌታቸው
  5. ዳግም አወቀ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ / አምስት ሺ /እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

10. ሀዲያ ሆሳዕና ክለቡ ከምድረ ገነት ሽረ ጋር ባደረገው የ15 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕና ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. ተመስገን ብርሃኑ
  2. ኢዮብ አለማየሁ
  3. ዳግም ንጉሴ
  4. ተፈራ አንለይ
  5. ዳግም ወንድሙ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

11. አዲሱ ተስፋዩ (ምድረ ገነት ሽረ) : ክለቡ ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ባደረገው የ15ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+5 ኛ ደቂቃ ላይ ተጋጣሚን ሆን ብሎ በቦክስ ስለመማታቱ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

12. ወንድሜነህ ደረጀ (ባህርዳር ከተማ) : ክለቡ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ15ኛ ሳምንት ጨዋታ ጨዋታው ተጠናቆ ወደመልበሻ ክፍል በሚገቡበት ወቅት የተጋጣሚን ቡድን ተጫዋች ለመማታት ሲጋበዝ እንደነበር ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 61 በተቁ 2 (ለ)መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ እና በተጨማሪ ብር 5000 /አምስት ሺህ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

የመርሀ ግብር ለውጥ

ማከሰኞ ጥር 12/2018 ፋሲል ከነማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ከበዓል ጋር በተያያዘ ምክኒያት ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ እና ወደፊት በሚወጣ መርሃ ግብር በተስተካካይ ጨዋታ እንዲደረግ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article መቻል ከሦስት ሽንፈት ወደ ድል ሲመለስ ፈረሰኞቹ በጎል ደምቀው አሸንፈዋል
Next Article የ16ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችባህርዳር ከተማ

ባህርዳር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ ይሆን?

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
የኢ.እ.ፌ ፕሬዝዳንት ለሰዓታት ቦሌ አየር ማረፊያ ከቆዩት የካፍ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ/ LIVESCORE/ ይከታተሉ
አርባምንጭ ከተማ ሁለት የውጭ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ጅማ ኣባ ጅፋር አምስት ወሳኝ ፊርማዎችን ኣድርጓል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?