የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
1. ጊት ጋትኩት (መቐለ 70 እንደርታ): ክለቡ ከ ነገሌ አርሲ ጋር ባደረገው የ19ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 82 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
2. መልካሙ ቦጋለ (ወላይታ ድቻ): አርብ ጥር 29 2018 ዓ.ም, ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ19ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 78 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
- ማሰታውቂያ -
3. አቡበከር አዳሙ (ኢትዮጵያ ቡና) : አርብ ጥር 29 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ19ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 79 ኛ ደቂቃ ላይየተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
4. ምኞት ደበበ (ፋሲል ከነማ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ፋሲል ከነማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ፋሲል ከነማ-ምድረ ገነት ሽረ
- ሸገር ከተማ-ፋሲል ከነማ
- ኢትዮጵያ መድን -ፋሲል ከነማ
- ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕና
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
5. ግሩም ሃጎስ (መቻል) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ፡፡
- ምድረ ገነት ሽረ-መቻል
- መቻል‐ሲዳማ ቡና
- ሃዋሳ ከተማ-መቻል
- ሀዲያ ሆሳዕና-መቻል
ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
6. ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ሸገር ከተማ
- ቅዱስ ጊዮርጊስ ሽገር ከተማ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ሸገር ከተማ
- መቻል-ሸገር ከተማ
- ሸገር ከተማ-ምድረ ገነት ሽረ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
7. ሔኖክ አዱኛ (ሸገር ከተማ): ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።
- ሸገር ከተማ-አዳማ ከተማ
- አርባምንጭ ከተማ-ሸገር ከተማ
- ሸገር ከተማ-ኢትዮጵያ ቡና
- ሸገር ከተማ-ምድረ ገነት ሽረ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
8. ፀጋአብ ዮሐንስ (ምድረ ገነት ሽረ ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።
- ምድረ ገነት ሽረ -ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ምድረ ገነት ሽረ-ነገሌ አርሲ
- ሀዲያ ሆሳዕና-ምድረ ገነት ሽረ
- ሸገር ከተማ-ምድረ ገነት ሽረ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
10. ሀዲያ ሆሳዕና: ክለቡ ከፋሲል ከነማ ጋር ባደረገው የ16 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሀዲያ ሆሳዕና ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ደስታ ዋሚሾ
- ቃለአብ ውብሸት
- ሙሴ ከበላ
- ዳግም ንጉሴ
- ታሪኩ ፀደቀ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
11. ኢትዮጵያ ቡና : ክለቡ ከወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ19 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ዘላለም አባተ
- በፍቃዱ አለማየሁ
- አላዛር ሳሙኤል
- ሚኪያስ በዳሶ
- አቡበከር አዳሙ
- ኢብራሂም ዳንላንድ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
12. ምድረ ገነት ሽረ ክለቡ ከሸገር ከተማ ጋር ባደረገው የ19ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የምድረ ገነት ሽረ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ናትናኤል ተክለ
- ሽመክት ጉግሳ
- ሄኖክ ተወልደ
- ፀጋአብ ዮሐንስ
- አማኑኤል ሰንቀይ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡
13. ነገሌ አርሲ ክለቡ በ19ኛ ሳምንት መርሀ ግብር ቅድመ ጨዋታ ስብሰባ ላይ ስላለመገኘቱ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ከለቡ ለፈጸመው ጥፋት በፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 1ዐ ተቁ 7 መሰረት ብር 5000/ አምስት ሺህ/_እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።


