By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ18ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የ18ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 month ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. አሳምነው ገብረወልድ (ኢትዮ ኤሌትሪክ ) /ረዳት አሰልጣኝ : ክለባቸው ከ ሃዋሳ ከተማ ጋር ባደረገው የ18ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 89 ኛ ደቂቃ ላይ ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦባቸዋል ።
ስለሆነም የቡድን አመራሩ ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሰረት 6 ጨዋታ እንዲታገዱ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍሉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
2. ዮናስ ለገስ(ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) : ክለቡ ከ ነገሌ አርሲ ጋር ባደረገው የ18ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 48ኛ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

3. ኤፍሬም ታምራት (አርባምንጭ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  • አርባምንጭ ከተማ-ሸገር ከተማ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከተማ
  • አርባምንጭ ከተማ ፋሲል ከነማ
  • ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-አርባምንጭ ከተማ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

4. ቢኒያም ካሣሁን (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።

  • መቐለ 70 እንደርታ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነገሌ አርሲ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

5. ወንድማገኝ ማዕረግ (ሃዋሳ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።

  • ሲዳማ ቡና-ሃዋሳ ከተማ
  • ሃዋሳ ከተማ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  • ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ሃዋሳ ከተማ
  • ሃዋሳ ከተማ-መቻል
  • ሃዋሳ ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

6. በረከት ሳሙኤል (ሃዋሳ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  • ሲዳማ ቡና-ሃዋሳ ከተማ
  • ሸገር ከተማ-ሃዋሳ ከተማ
  • ሃዋሳ ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • አርባምንጭ ከተማ-ሃዋሳ ከተማ
  • ሃዋሳ ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅካት ብር 1500 እንዲከፍል ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

7. አሚኑ ነስሩ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  • ባህርዳር ከተማ-ቅዱስ ጊዮርጊስ
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ-ኢትዮጵያ መድን
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ-ምድረ ገነት ሽረ
  • ፋሲል ከነማ-ቅዱስ ጊዮርጊስ

ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

8. ከቤ ቡዙነህ (ነገሌ አርሲ): ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል

  • ነገሌ አርሲ-ሸገር ከተማ
  • ምድረ ገነት ሽረ -ነገ አርሲ
  • ሃዋሳ ከተማ-ነገሌ አርሲ
  • ነገሌ አርሲ-ሲዳማ ቡና
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ነገሌ አርሲ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

9. ሃዋሳ ከተማ ክለቡ ከኢትዮ ኤሌትሪክ ጋር ባደረገው የ18 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሃዋሳ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. በረከት ሳሙኤል
  2. ወንድማገኝ ማዕረግ
  3. ጌታነህ ከበደ
  4. ዝያድ ከድር
  5. እስራኤል እሸቱ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ/ እንዲከፍል ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

የተሰተካካይ ጨዋታ መርሀ ግብር

ከበዓል ጋር በተያያዘ ምክኒያት ለሌላ ጊዜ ተላልፎ የነበረው የፋሲል ከነማ ና ሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ሰኞ የካቲት 2 2018 ከሰዓት በ9:0ዐ በአዲስ አበባ ስታድየም እንዲደረግ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ዶክተር ሃዬለየሱስ ባዘዘው ከብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ክስ ነጻ ወጣ…
Next Article የ19ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ/live score

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
ፈረሰኞቹ ሁለት የግብ ዘብ አስፈርመዋል
ጌታነህ ከበደ(ሰበሮም) የዮርዳኖስ አባይ ሪከርድ ለመጋራት ታላቅ ግስጋሴ ላይ ይገኛል
ፋሲል ከነማ ይግባኝ ሊጠይቅ ነው
አርባምንጭ ከተማ የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዝሟል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?