By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ5ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የ5ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 4 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ይሁን እንዳሻው (አርባምንጭ ከተማ)  ቅዳሜ ጥቅምት 29 2018 ዓ.ም, ክለቡ ከ ኢትዮጵያ መድን ጋር ባደረገው የ5ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 5ዐ ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ክፍሎም ገ/ሂወት (ምድረ ገነት ሽረ ) ቅዳሜ ጥቅምት 29 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው የ5ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 65 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

3. በፍቃዱ አለማየሁ (ኢትዮጵያ ቡና) እሁድ ጥቅምት 30 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ አዳማ ከተማ ጋር ባደረገው የ5ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 74 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

4. ዳንኤል ፀሀይ (ምድረ ገነት ሽረ ) ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ።

ግጥሚያ

  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ምድረ ገነት ሽረ
  • ፋሲል ከነማ ከ ምድረ ገነት ሽረ
  • ምድረ ገነት ሽረ ከ ሲዳማ ቡና

ስለሆነም የቡድን አመራሩ ለፈፀሙት ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 ንዑስ አንቀጽ 13.3 ተቁ 16 መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ /አምስት ሺ/ እንዲከፍሉ የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

5. አርባምንጭ ከተማ ክለቡ ከኢትዮጵያ መድን ጋር ባደረገው የ5 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የአርባምንጭ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  • ይሁን እንዳሻው 2*
  • አማኑኤል ጎበና
  • ፅዮን መርዕድ
  • ፀጋዬ አበራ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ / አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

6. ድሬደዋ ከተማ  ክለቡ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ባደረገው የ5 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የድሬደዋ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  • ሬድዋን ሸረፉ
  • አቤል አሰበ
  • ኣብ ካሳዬ
  • ኣብዱሰላም ዩሱፍ
  • ያሬድ ታደሰ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ / እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

7. ቅዱስ ጊዮርጊስ ክለቡ ከባህርዳር ከተማ ጋር ባደረገው የ5 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  • ባይ ኩዊች
  • ሀብታሙ ጉልላት
  • አሚኑ ነስሩ
  • ብሩክ ታረቀኝ
  • ተገኑ ተሾመ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.አ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ /እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

8. ምድረ ገነት ሽረ ክለቡ ከሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው የ5 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የምድረ ገነት ሽረ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  • ኣዲሱ ተስፋዬ
  • ዳንኤል ዳርጌ
  • ክፍሎም ገ/ሂወት 2*
  • ዋልታ ዓንደይ
  • ሄኖክ ተወልደ
  • ሪችሞንድ አይ
  • ተካልኝ ደጀኔ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር አምስት ሺ /5000/እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

9. አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀይ (ምድረ ገነት ሽረ ዋና አሰልጣኝ ) ክለቡ በ5ኛ ሳምንት መርሀ ግብር ያልተመዘገበ የቡድን አመራር በምክር መስጫ ሰለመገኘቱ ካርድ ስለመመልከቱ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ያልተመዘገበው የቡድን አመራር ለፈጸመው ጥፋት አሰልጣኙ ከላይ በተራ ቁጥር 4 ከተላለፈባቸው ቅጣት በተጨማሪ በፕሪምየር ሊግ ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13.2 ተቁ 14 መሰረት 3/ሶስት/ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር የ1ዐዐዐዐ/ አስር ሺህ/ እንዲከፍሉ የውድድርና ስነስር ወስኗል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ሊጉ የከተማ ለውጥን ከማድረጉ በፊት የተከወኑ የመጨረሻ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
Next Article በብዙ ጉዳዮች የታጀበው የአምስት ሳምንታት የሊጉ ጉዞ …!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰባዊ ሩጫ ግንቦት ላይ ይካሄዳል ተባለ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
የጨዋታ ዘገባ | ጅማ አባጅፋር ተከታታይ ሁለተኛ ድሉን አስመዝግቧል
የፊፋ መልዕክተኞች ጣታቸውን ወደ አስመራጭ ኮሚቴው ሰብሳቢ አዙረዋል
” ማንም ተጨዋች ምንም አይነት ብቃት ቢኖረውም ከሀገር አይበልጥም” የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ
ስሑል ሽረ ሁለት የሜዳው ጨዋታዎች ከሜዳው ውጪ እንዲጫወትና የገንዘብ ቅጣት ተላለፈበት
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?