By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ያሬድ ከበደ እና ብርሀኑ በቀለ ቅጣት ተላለፈባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

ያሬድ ከበደ እና ብርሀኑ በቀለ ቅጣት ተላለፈባቸው

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ በ12ኛ ሳምንት እና በአንደኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች ላይ የቀረቡትን ሪፖርቶች ተመልክቶ የቅጣት ውሳኔዎችን አስተላልፏል።

የሲዳማ ቡናው ብርሀኑ በቀለ ቡድኑ ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ባደረገው ጨዋታ የተጋጣሚን ተጫዋች በመማታቱ ምክንያት በቀይ ካርድ ከሜዳ መሰናበቱ ይታወቃል።

በዚህም ተጫዋቹ የአራት ጨዋታዎች እና የሶስት ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተጥቶለበታል።

የመቀሌ 70 እንደርታው አጥቂ ያሬድ ብርሀኑ በበኩሉ ቡድኑ በስሁል ሽረ በተረታበት መርሐግብር ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የጨዋታውን ዳኛ አፀያፊ ስድብ ሰለመሳደቡ ሪፖርት ቀርቦበታል።

- ማሰታውቂያ -

ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋትም ሶስት ጨዋታዎች እንዲታገድ እና ሶስት ሺህ ብር እንዲቀጣ ተወስኖበታል።

በተጨማሪም መቀሌ 70 እንደርታ ስሁል ሽረን በገጠመበት ጨዋታ ላይ የቡድኑ አምስት ተጫዋቾች የቢጫ ካርድ በመመልከታቸው ክለቡ አምስት ሺህ ብር ተቀጥቷል።

በተያያዘም የኢትዮጵያ ቡናው ስራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ወልዴ እና የመቀሌ 70 እንደርታው ዋና አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ኮሚቴው ሊያነጋግራቸው ጥሪ አድርጎላቸዋል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ባህርዳር ዳር ከተማ ድል ሲያደርግ በዕለቱ የተደረጉት ቀሪ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
Next Article ዋሊያዎቹ ቤንጋዚ ሊቢያ ላይ ከሱዳን ጋር ባለባቸው ጨዋታ የመጀመሪያ ግጥሚያውን በዝግ እንዲካሄድ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተነገረ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወልቂጤ ከተማየአሰልጣኞች አስተያየትየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡና

አስተያየት| ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ወልቂጤ ከተማ

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 6 years ago
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዕገዳ ደብዳቤ ወጥቶበታል
የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ የሊጉን መሪ አሸንፈዋል !!
“ዲሲፕሊን ሳታከብርና አንደበትህን ሳትቆጣጠር ለሰው ተምሳሌት መሆን አይቻልም” ስዩም ተሰፋዬ /ኢት.ቡና/
የጨዋታ ዘገባ |የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ የ3ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?