የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
1. ቻላቸው መንበሩ (አዳማ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- አዳማ ከተማ – ስሁል ሽረ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ – አዳማ ከተማ
- አዳማ ከተማ – መቻል
- ቅዱስ ጊዮርጊስ – አዳማ ከተማ
- ስሁል ሽረ – አዳማ ከተማ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
2. ዳንኤል ደምሴ (አዳማ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- አዳማ ከተማ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
- አርባምንጭ ከተማ – አዳማ ከተማ
- አዳማ ከተማ – አርባምንጭ ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና – አዳማ ከተማ
- ስሁል ሽረ – አዳማ ከተማ
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።
- ማሰታውቂያ -

3. ዋሳዋ ጄኦፍሪ (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮጵያ ቡና – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ኢትዮጵያ ቡና – ሀዲያ ሆሳዕና
- ኢትዮጵያ ቡና – አዳማ ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና – ኢትዮጵያ መድን
- መቐለ 70 እንደርታ-ኢትዮጵያ ቡና
በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።


