By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አምስት ተጫዋቾች የጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦችም ገንዘብ እንዲከፍሉ ተወስኗል!!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዲሲፕሊን ውሳኔየዲሲፕሊን ውሳኔዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

አምስት ተጫዋቾች የጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦችም ገንዘብ እንዲከፍሉ ተወስኗል!!

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 10 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ማርቲን ኪዛ (ፋሲል ከነማ) : እሁድ ግንቦት 10 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ባደረገው የ30ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 45+2 ኛ ደቂቃ ላይ ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ፈቃደስላሴ ደሳለኝ (ሃዋሳ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ሀዲያ ሆሳዕና – ሃዋሳ ከተማ
  2. ሃዋሳ ከተማ – ድሬደዋ ከተማ
  3. ሀዋሳ ከተማ – ባህርዳር ከተማ
  4. ሃዋሳ ከተማ – ቅዱስ ጊዮርጊስ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

3. ሙሉጌታ ወ/ጊዮርጊስ (መቐለ 70 እንደርታ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

- ማሰታውቂያ -

  1. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – መቐለ 70 እንደርታ
  2. መቐለ 70 እንደርታ -አዳማ ከተማ
  3. መቐለ 70 እንደርታ -ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  4. ወላይታ ድቻ – መቐለ 70 እንደርታ
  5. መቐለ 70 እንደርታ- ኢትዮጵያ መድን

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

4. አላዛር ማረነ (ድሬደዋ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ባህርዳር ከተማ – ድሬደዋ ከተማ
  2. ኢትዮጵያ መድን – ድሬደዋ ከተማ
  3. አዳማ ከተማ – ድሬደዋ ከተማ
  4. ድሬደዋ ከተማ – ኢትዮ ኤሌትሪክ
  5. ድሬደዋ ከተማ – አርባምንጭ ከተማ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

5. አስጨናቂ ፀጋዬ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ሀዲያ ሆሳዕና – ሲዳማ ቡና
  2. ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ሀዲያ ሆሳዕና
  3. ሀዲያ ሆሳዕና – ድሬደዋ ከተማ
  4. ኢትዮጵያ ቡና – ሀዲያ ሆሳዕና
  5. ሀዲያ ሆሳዕና – ስሁል ሽረ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ

ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

6. ሃዋሳ ከተማ : ክለቡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ባደረገው የ30 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሃዋሳ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. ተባረክ ሔፋሞ
  2. ፈቃደስላሴ ደሳለኝ
  3. አሊ ሱሌማን
  4. አቤኔዘር ዮሐንስ
  5. እስራኤል እሸቱ
  6. በረከት ሳሙኤል

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

7. ሲዳማ ቡና: ክለቡ ከወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ30 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሲዳማ ቡና ቡድን ተጫዋች የሆኑት

1 ሐብታሙ ታደሰ

2 ረድዋን ናስር

3 ፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን

4 ጊት ጋትኩት

5 ደስታ ደሙ

6 አቤኔዘር አስፋው

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

8. ፋሲል ከነማ : ክለቡ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ባደረገው የ30 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የፋሲል ከነማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. ማርቲን ኪዛ
  2. ጌታነህ ከበደ
  3. ማርቲን ኪዛ
  4. በረከት ግዛው
  5. ኤፍሬም ሀይሉ
  6. እዮብ ማቲያስ
  7. ዳንኤል ፍፁም

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

9. አሰልጣኝ ጎይቶም ኃይለ (ረዳት አሰልጣኝ) መቐለ 70 እንደርታ : ክለቡ ከኢትዮጵያ መድንጋር በነበረው የ30ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ በውድድር አመቱ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 በተቁ 35 መሠረት አሰልጣኙ 1/አንድ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር / 5000 /አምስት ሺህ / እንዲከፍሉ ወስኗል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አራት ተጫዋቾች ሁለት አሰልጣኞች እና አንድ የቡድን አመራር የጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል
Next Article ኢትዮጵያ ቡና ከአትዮጵያ መድን ያለውን የነጥብ ልዩነት ያጠበበትን ወሳኝ ድል አሳክቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

የጨዋታ ዘገባ | በበዛብህ መላዮ የመጀመሪያ አጋማሽ ግብ አፄዎቹ ጣፋጭ ድልን ተጎናጽፈዋል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 4 years ago
ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
በእግር ኳስ ተጫዋቾች በተደረገው የዕድሜ ማጣራት 65 በመቶ ምርመራውን ማለፍ አልቻሉም
Quatar 2022: Ethiopia names preliminary squad
ደግፌ አለሙ የሶስት ጨዋታ እገዳ ሲጣልበት ኢትዮ ኤሌትሪክ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ እያንዳዳቸው የ አምስት ሺ ብር ቅጣት ተጥሎባቸዋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?