By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አራት ተጫዋቾች ሁለት አሰልጣኞች እና አንድ የቡድን አመራር የጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል
Share
Notification Show More
Latest News
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችዲሲፕሊን ውሳኔየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

አራት ተጫዋቾች ሁለት አሰልጣኞች እና አንድ የቡድን አመራር የጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 10 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ኢያሱ ደስታ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ማከሰኞ ግንቦት 5 2017 ዓ.ም. ክለባቸው ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ባደረገው የ29ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 89 ኛ ደቂቃ ላይ የተጋጣሚን ቡድን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦባቸዋል ። ስለሆነም የቡድን አመራሩ ለፈፀሙት ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገዱ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 10000 /አስር ሺ/ እንዲከፍሉ የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ናትናኤል ናሴሮ (ወላይታ ድቻ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ድሬደዋ ከተማ – ወላይታ ድቻ
  2. ወላይታ ድቻ -ሲዳማ ቡና
  3. አዳማ ከተማ – ወላይታ ድቻ
  4. ወላይታ ድቻ – አርባምንጭ ከተማ
  5. ኢትዮጵያ ቡና – ወላይታ ድቻ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

3. ዳዋ ሆጤሳ (ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

- ማሰታውቂያ -

  1. ፋሲል ከነማ – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  2. ኢትዮጵያ ቡና – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  3. ሃዋሳ ከተማ – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  4. ኢትዮ ኤሌትሪክ – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  5. ሀዲያ ሆሳዕና – ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

4. ብሩክ እንዳለ (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ) : ከታች በተጠቀሱት 10 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. መቻል – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  2. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ኢትዮጵያ መድን
  3. ሲዳማ ቡና – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  4. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ኢትዮ ኤሌትሪክ
  5. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ስሁል ሽረ
  6. ስሁል ሽረ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  7. ኢትዮጵያ መድን – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  8. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ሲዳማ ቡና
  9. ሃዋሳ ከተማ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  10. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ-ባህርዳር ከተማ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 2 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 2000 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

5. ፍሪምፖንግ ሜንሱ (መቻል) :በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 2 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 3 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. መቻል – ቅዱስ ጊዮርጊስ
  2. መቻል – አርባምንጭ ከተማ
  3. መቻል – ስሁል ሽረ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

6. አሰልጣኝ መስፍን ነጋሽ (የግብ ጠባቂአሰልጣኝ አዳማ ከተማ) : ክለቡ ከ መቐለ 70 እንደርታ ጋር በነበረው የ28ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ በውድድርአመቱ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 በተቁ 35 መሠረት አሰልጣኙ 1/አንድ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር / 5000 /አምስት ሺህ / እንዲከፍሉ ወስኗል።

7. አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ (ዋና አሰልጣኝ) : ኢትዮጵያ ቡና ክለቡ ከ ወላይታ ድቻጋር በነበረው የ29ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ በውድድር አመቱ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 በተቁ 35 መሠረት አሰልጣኙ 1 አንድ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር / 5000 /አምስት ሺህ / እንዲከፍሉ ወስኗል።

ጥሪ

አሰልጣኝ በረከት ደሙ(ዋና አሰልጣኝ) እና አሰልጣኝ ገረሱ ሽመና ረዳት አሰልጣኝ /አርባ ምንጭ ከተማ/ የፕሪምየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ሊያነጋግራችሁ ስለሚፈልግ ሀሙስ ግንቦት 7 2017 በ 09:30 ስዓት ታደሰ ኢንጆሪ ሆቴል (ቅድመ ስብሰባ በሚደረግት ቦታ) እንድትገኙ ጥሪውን ያስተላልፋል።

You Might Also Like

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ሙሉቀን አዲሱ የገንዘብ ቅጣት ሲጣልበት ዳግም ንጉሴ የሁለት ጨዋታ እና ካሌብ ኣማንክዋህ፣ ተመስገን ተስፋዬ፣ በረከት ግዛው፣ ዮሴፍ ዮሀንስ እና አብዱልከሪም ወርቁ የአንድ ጨዋታ እገዳ ተጥሎባቸዋል
Next Article አምስት ተጫዋቾች የጨዋታ እና የገንዘብ ቅጣት ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦችም ገንዘብ እንዲከፍሉ ተወስኗል!!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችሀዲያ ሆሳዕና

ሀድያ ሆሳእና ከአንጋፋው አጥቂ ጋር ተለያይቷል

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
ሦስት ኮሚሽነሮች ለሁለት ዓመት ታገዱ
በፕሪሜየር ሊጉ ደደቢት ድል ሲቀናው ኢትዮጵያ ቡና አቻ ወጥቷል
የጨዋታ ዘገባ | ድሬዳዋ ከተማ ሀዋሳ ከተማን አሸንፏል
ቀኗንና ቀጠሮዋን አክባሪ የሆነችው ሃትሪክ ነገም እንደ ልማድዋ ትጠብቆታለች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?