By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ያሬድ በቀለ፣ ሐብታሙ ታደሰ፣ ቶማስ ኢካራ፣ አካሉ አትሞ፣ ኢማኑኤል ላሪዬ እንዲሁም አሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ እና አሰልጣኝ በረከት ደሙ የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

ያሬድ በቀለ፣ ሐብታሙ ታደሰ፣ ቶማስ ኢካራ፣ አካሉ አትሞ፣ ኢማኑኤል ላሪዬ እንዲሁም አሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ እና አሰልጣኝ በረከት ደሙ የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 11 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ያሬድ በቀለ (ሀዲያ ሆሳዕና) :  ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

ተጋጣሚዎቸ

  1. መቐለ 70 እንደርታ – ሀዲያ ሆሳዕና
  2. ሀዲያ ሆሳዕና – ወላይታ ድቻ
  3. መቻል – ሀዲያ ሆሳዕና
  4. ሀዲያ ሆሳዕና – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  5. ወላይታ ድቻ – ሀዲያ ሆሳዕና

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

2. ሐብታሙ ታደሰ (ሲዳማ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

- ማሰታውቂያ -

ተጋጣሚዎቸ

  1. ባህርዳር ከተማ – ሲዳማ ቡና
  2. ሲዳማ ቡና – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  3. ሲዳማ ቡና – ስሁል ሽረ
  4. ስሁል ሽረ-ሲዳማ ቡና
  5. ኢትዮጵያ ቡና – ሲዳማ ቡና

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

3. ቶማስ ኢካራ (ሲዳማ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

ተጋጣሚዎቸ

  1. ሲዳማ ቡና – ኢትዮጵያ መድን
  2. ባህርዳር ከተማ – ሲዳማ ቡና
  3. ሲዳማ ቡና-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  4. ሲዳማ ቡና – ባህርዳር ከተማ
  5. ኢትዮጵያ ቡና – ሲዳማ ቡና

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

4. አካሉ አትሞ (አርባምንጭ ከተማ): ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

ተጋጣሚዎቸ

  1. ቅዱስ ጊዮርጊስ – አርባምንጭ ከተማ
  2. አርባምንጭ ከተማ-መቻል
  3. አርባምንጭ ከተማ – መቐለ 70 እንደርታ
  4. መቻል – አርባምንጭ ከተማ
  5. አርባምንጭ ከተማ – ስሁል ሽረ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

5. ኢማኑኤል ሳባን ላሪዬ (መቐለ 70 እንደርታ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

ተጋጣሚዎቸ

  1. ድሬደዋ ከተማ – ሲዳማ ቡና
  2. ሀዲያ ሆሳዕና – ሲዳማ ቡና
  3. ሲዳማ ቡና – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  4. ሲዳማ ቡና – ሀዲያ ሆሳዕና
  5. ባህርዳር ከተማ – መቐለ 70 እንደርታ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

6. አሰልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ (ቅዱስ ጊዮርጊስ-ረዳት አሰልጣኝ) ክለቡ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር በነበረው የ26ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ በውድድር አመቱ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13.3 በተቁ 16 መሠረት አሰልጣኙ 1/አንድ/ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር 5000 /አምስት ሺህ/ እንዲከፍሉ ወስኗል።

7. አሰልጣኝ በረከት ደሙ (አርባምንጭ ከተማ-ዋና አሰልጣኝ) ክለቡ ከስሁል ሽረ ጋር በነበረው የ26ኛ ሳምንት እግር ኳስ ጨዋታ በውድድር አመቱ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ቢጫ ካርድ ተመልክተዋል። ስለሆነም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13.3 በተቁ 16 መሠረት አሰልጣኙ 1/አንድ/ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር 5000 /አምስት ሺህ/ እንዲከፍሉ ወስኗል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢትዮጵያ መድን መሪነቱን ሲያጠናክር ሀዋሳ ከተማ ወሳኝ ድል አሳክቷል
Next Article የቀድሞ ዳኞች የተዋቀሩበት ብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ ለመብታቸው የታገለውን ኮሚሽነር ሚካኤል ዓርአያን በድጋሚ አገደ…

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወላይታ ድቻዜናዎችሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ድሉን አስመዝግቧል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
ካራ ብራዛቪል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኮንፌዴሬሽን /LIVESCORE/ ይከታተሉ
Best beaches in the UK for the Perfect Sandy Getaway
FIFA and World Trade Organization look to build on collaboration 
ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ኦፕራሲዮን ወጪ ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?