By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ረጀብ ሚፍታህ ፣ነፃነት ገብረመድህን፣ ቢኒያም ገነቱ፣ ምኞት ደበበ እና አህመድ ሁሴን የጨዋታ እገዳ ሲጣልባቸው እንዲሁም በክለቦች ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዲሲፕሊን ውሳኔየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

ረጀብ ሚፍታህ ፣ነፃነት ገብረመድህን፣ ቢኒያም ገነቱ፣ ምኞት ደበበ እና አህመድ ሁሴን የጨዋታ እገዳ ሲጣልባቸው እንዲሁም በክለቦች ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 11 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ረጀብ ሚፍታህ (ኢትዮጵያ ቡና) : ማከሰኞ ሚያዝያ 7 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከፋሲል ከነማ ጋር ባደረገው የ25ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 80 ኛ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ነፃነት ገብረመድህን (ስሁል ሽረ) : እሁድ ሚያዝያ 5 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ባደረገው የ25ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+1 ኛ ደቂቃ ላይ የተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 እንዲሁም አንቀፅ 66 ተቁ 1(ሀ) መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

3. ቢኒያም ገነቱ (ወላይታ ድቻ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ወላይታ ድቻ – ኢትዮጵያ ቡና
  2. ሀዲያ ሆሳዕና – ወላይታ ድቻ
  3. መቐለ 70 እንደርታ – ወላይታ ድቻ
  4. ሃዋሳ ከተማ – ወላይታ ድቻ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

- ማሰታውቂያ -

4. ምኞት ደበበ(ፋሲል ከነማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ፋሲል ከነማ
  2. ፋሲል ከነማ – አርባምንጭ ከተማ
  3. ፋሲል ከነማ – ሃዋሳ ከተማ
  4. ኢትዮጵያ ቡና – ፋሲል ከነማ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

5. አህመድ ሁሴን (አርባምንጭ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. አርባምንጭ ከተማ – ድሬደዋ ከተማ
  2. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – አርባምንጭ ከተማ
  3. ቅዱስ ጊዮርጊስ- አርባምንጭ ከተማ
  4. አርባምንጭ ከተማ-መቻል
  5. መቻል – አርባምንጭ ከተማ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

6. ሲዳማ ቡና ክለቡ ከባህርዳር ከተማ ጋር ባደረገው የ25 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሲዳማ ቡና ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. መስፍን ታፈሰ
  2. ፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን
  3. ዮሴፍ ዮሀንስ
  4. ብርሀኑ በቀለ
  5. ቶማስ ኢካራ
  6. መላኩ አስፋው

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

7. ኢትዮጵያ ቡና ክለቡ ከፋሲል ከነማ ጋር ባደረገው የ25 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1.  ኮንኮኒ ሃፍዝ
  2. ረጀብ ሚፍታህ
  3. ዲቫይን ዋቹኩዋ
  4. ረጀብ ሚፍታህ
  5. ዳዊት ባህሩ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ እፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

8. ባህር ዳር ከተማ ክለቡ ከሲዳማ ቡናጋር በነበረው የ25ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ ግጥሚያው 5 ደቂቃ ዘግይቶ ለመጀመሩ ምክኒያት እንደነበረ ሪፖርት ቀርቦበታል ።

በመሆኑም በፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 13 ንዑስ አንቀፅ 13.2 ተቁ 17 መሰረት ከለቡ ብር 15000/አስራ አምስት ሺህ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢትዮጵያ ቡና እና መቻል ተጋጣሚዎቻቸውን ረተዋል
Next Article የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ደጋፊዎች ማህበር ከአሪፍ ፔይ ጋር የአጋርነት ስምምነት አደረገ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ወላይታ ድቻዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስወልቂጤ ከተማየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ፈረሰኞቹ በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል አቻ ሲለያዩ በተመሳሳይ መድን እና ወልቂጤም ያለ ግብ መርሐግብራቸዉን አጠናቀዋል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 2 years ago
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ፋሲል ከተማን በመርታት ነጥቡን ከፍ ማድረግ ችሏል።
ሪፖርት | ሃዋሳ ከተማ በመስፍን ታፈሰ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን እሸነፈ
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ | ኢትዮጵያ ቡና ከ ወልቂጤ ከተማ
የካፍ ፕሬዝዳንት አህመድ አህመድ ከሰአታት በኋላ አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?