By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሙሳ ራመታን ፣ ዲቫይን ዋቹኩዋ እና ቢኒያም ካሣሁን የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ሙሳ ራመታን ፣ ዲቫይን ዋቹኩዋ እና ቢኒያም ካሣሁን የጨዋታ እገዳ ተጣለባቸው

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 12 months ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ሙሳ ራመታን (ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ) : ክለቡ ከወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ22ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+6 ኛ ደቂቃ ላይ የተጋጣሚን ቡድን ግልፅ ግብ የማግባት ዕድል በማበላሸት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሐ) እና በተቁ 2 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ዲቫይን ዋቹኩዋ (ኢትዮጵያ ቡና) :  ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ሀዲያ ሆሳዕና – ኢትዮጵያ ቡና
  2. ኢትዮጵያ ቡና – ባህር ዳር ከተማ
  3. ኢትዮጵያ ቡና – መቻል
  4. ስሁል ሽረ – ኢትዮጵያ ቡና
  5. ሃዋሳ ከተማ – ኢትዮጵያ ቡና

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

- ማሰታውቂያ -

3. ቢኒያም ካሣሁን (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  1. ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
  2. መቻል – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  3. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – መቀሌ 70 እንደርታ
  4. ሲዳማ ቡና – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
  5. ኢትዮጵያ መድን – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በመሆኑም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በ ኢ እ‥ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35(መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል ።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ዋልያዎቹ ከፈርኦኖቹ ጋር የሚያደርጉትን ጨዋታ ማን ይመራዋል ?
Next Article “በዚህ ልክ ተፅዕኖ እፈጥራለሁ ብዬ አልጠበኩም” “የውል ማፍረሻ እንክፈል ብለውኝ ነበር” “አምስት ወራትን ከጨዋታ መራቅ ከባድ ነው” “እንደመጣሁ ጨዋታ አለማድረጌ ጠቅሞኛል” “በጣም እያለቀስኩ ነበር” አረጋሽ ካልሳ – ያንግ አፍሪካ (ያንጋ ፕሪንሰስ)

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ባህርዳር ከተማዜናዎች

ከደጋፊነት በዘለለ ክለቡ ለሴቶች ፕሪምየርሊግም ቢያሰፈርሟት ደስተኛ ነኝ የጣነው ሞገድ በእድሜ ትንሿ ደጋፊ አባት ሙሉሰው ታየ

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
ለጅማ አባጅፋር የፈረመው የዮሃንስ ሽኩር ውል አየር ላይ ታፈነ…
ወላይታ ዲቻዎች ዝግጅት የሚጀምሩበት ቀን ታዉቋል።
የአዲስ አበባ ስቴዲየምን እገዳ በተመለከተ ፌዴሬሽኑ ማብራሪያ ሠጠ
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን መሸነፍ ችሏል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?