By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን አምስት ተጨዋቾች ሲያስፈርም የአንድ ተጨዋቾች ውል አራዝሟል ።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን አምስት ተጨዋቾች ሲያስፈርም የአንድ ተጨዋቾች ውል አራዝሟል ።

fitsum Wadu
fitsum Wadu 8 months ago
Share
SHARE

በትላንትናው እለት ህክምናቸውን በመጨረስ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን  በመቅረብ ፍርማቸውን ካስቀመጡ መካከል የመጀመሪያዋ ምርቃት ፈለቀ ስትሆን ምርቃት በ ዘንድሮ የውድድር ዓመት በአንደኛው ዙር በግሏ ለአርባምንጭ ከፍተኛ እንቅስቃሴ ስታደርግ የነበረች ሲሆን በሁለተኛ ዙር ወደ ከፍተኛ ሊግ የወረደው ቂርቆስ ክ / ከተማን መቀላቀል ችላለች ። ምርቃት በ ብርሀኑ ግዛ ቡድን ለሁለት ዓመት ለመቆየት በወር ያልተጣራ ወራዊ ደሞዝ 204,310.00 ፍርማዋን አኑራለች ።

ሁለተኛ ፈራሚዋ ሰላማዊት ጎሳዬ በሀዋሳ ከተማ በተለይም በዘንድሮ ዓመት የንግድ ባንክ ከፍተኛ ተፎካካሪ በነበርው ቡድን ከፍተኛ እንቅስቃሴ ስታደርግ የነበረች የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቾች ስትሆን ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመት በንግድ ባንክ ለመቆየት በወር 204,310.00 ያልተጣራ የሚከፈላት ይሆናል ።

በተመሳሳይ ሁለቱ የ ሀዋሳ ከተማ ጥንካሬ የነበሩት እፀገነት ግርማ እሙሽ ዳንኤል በ 2018 ዓ.ም በ ካፍ ቻምፒየንስ ሊግ  የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተፎካካሪ ለማድረግ በሁለት  ዓመት ውል አምርተዋል እያንዳዳቸውም ያልተጣራ 238,793 ብር የሚከፈላቸው ይሆናል ።

ሌላኛዋ የ ንግድ ባንክን የተከላካይ ስፍራ ለማጠናከር ፍርማዋን ያኖረችው ቤቴልሄም ግዛቸው ስትሆን በሴካፋ ዞን አሸናፊዎቹ ቤት ለሁለት ዓመት በወር ያልተጣራ ወራዊ ደሞዝ 195,689.00 የሚከፈላት ይሆናል ።

- ማሰታውቂያ -

የቡድኑ አምበል የናሽናል ቲሙ የረዥም ጊዜ ግብ ጠባቂ ከንግድ ባንክ ጋር በርካታ ዋንጫዎችን ከፍ አድርጋ ማንሳት የቻለችው ታሪኳ በርገነ በድጋሚ በንግድ ባንክ ማለያ ለመድመቅ  ለሁለት ዓመት በወር ያልተጣራ  ደሞዝ 214,931.00 እየተከፈላት ለመጫወት ፍርማዋን አኑራለች

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የኢትዮጵያ ስፖርት እና ባህል ፌዴሬሽን ከ ሀምሌ 22-26  ሀያ ዓመቱን በማስመልከት  ያከብራል
Next Article የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ እንደዋዛ የሚገኝ አይደለም ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፌበታለው አሰልጣኝ ስዩም ከበደ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

“የፕሪምየር ሊጉ ዋንጫ ከእኛ ውጪ ወዴት ይሄዳል? ሂድ ብትሉትም ፍፁም አይሄድም”አበባው ቡጣቆ (ቅ.ጊዮርጊስ)

Mussie Girmay By Mussie Girmay 9 years ago
“ዘንድሮ ምንም የሰራሁት ነገር የለም የኔ ምርጥ አቋም ገና ወደፊት የሚመጣው ነው” ቸርነት ጉግሳ (ወላይታ ድቻ)
የጨዋታ ሪፖርት|ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን ያጠናከረበትን ድል ጅማ ላይ ተቀዳጅቷል 
ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ለስልጠና ወደ ሞሮኮ ያቀናሉ
“ጥሩ ጎናችን የያዝነውን አጨዋወት አለመልቀቃችን ነው፤ ያ እንቅስቃሴም ነው ለኮንፌዴሬሽን ካፑ ያሳለፈን”አማኑኤል ዩሃንስ /ኢትዮጵያ ቡና/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?