በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኮከብ ጎል አሰቆጣሪ የነበረቸው ሴናፍ ዋቁማ ወደ መቻል ለማምራት ተስማማች ሴናፍ በመቻል ቤት ለ አንድ ዓመት የምትቆይ ይሆናል
ከኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ የተገኘችው የነገ የሉሲዎቹ ተስፋ ሮማን አምባዬ የሳምንቱ እንግዳችን ናት ተከታተሉን ሀትሪክ: ሮማን የት ተወለደች የትስ አደገች? ሮማን : በአርባ ምንጭ...
ሸገር ከተማ ወደ ዝውውሩ ጠለቅ ብሎ መግባት የቻለ ሲሆን ከ ግብ ጠባቂዋ ሮማን ጋር መስማማታቸውን የገለፅን ሲሆን አመሻሹን ሶስት ተጨማሪ ተጨዋቾች እና የቡድኑን...
ባሳለፍነው ሳምንት በልደታ ክፍለ ከተማ ማራኪ እንቅስቃሴ ያደረገውን አሰልጣኝ ኤርሚያስን መቅጠር የቻሉት ኢትዮ ኤሌትሪኮች ወደ ዝውውር በመግባት በዛሬው እለት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረዥም...
በትላንትናው እለት ህክምናቸውን በመጨረስ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመቅረብ ፍርማቸውን ካስቀመጡ መካከል የመጀመሪያዋ ምርቃት ፈለቀ ስትሆን ምርቃት በ ዘንድሮ የውድድር ዓመት በአንደኛው ዙር...
ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በ ልደታ ክ/ከተማ ማራኪ እግር ኳስን ሲያስመለክተን የነበረው አሰልጣኝ ኤርሚያስ ዱባለ የኢትዮ ኤሌክትሪክ ሴቶች ቡድን ዋና አሰልጣኝ ለመሆን ተስማማ ።...
ሲሳይ ገ/ዋህድ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ! የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ሽልማት በዛሬዉ ዕለት ካሳንችስ አካባቢ በሚገኘዉ በጁፒተር ሆቴል በርካታ የኢትዮጵያ እግእኳስ...
በአሰልጣኝ ፍፁም በርሄ እየተመሩ የ2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን በመሆን ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ያደጉት የሲዳማ ቡና የሴቶች ቡድን ለ2016...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident