By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዋና ዳኛ ማርታ መለሰ በካፍ ጥሪ ተደርጎላታል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ካፍዜናዎች

ዋና ዳኛ ማርታ መለሰ በካፍ ጥሪ ተደርጎላታል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 10 months ago
Share
SHARE

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን(ካፍ) የ2025 የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ዳኞችን ለመምረጥ ላዘጋጀው የቅደመ ዝግጅት ስልጠና ለ59 ዳኞች ጥሪ አድርጓል።

ጥሪ ከተደረገላቸው ዳኞች መካከል 24 ዋና ዳኞች ሲሆኑ ከነዚህም መካከል ኢትዮጵያዊቷ ዋና ዳኛ ማርታ መለሰ ተካታለች።

ዋና ዳኛ ማርታ መለሰ በኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ላይ በርካታ ጨዋታዎች በጥሩ ብቃት በመምራት ብቃቷን አስመስክራለች።

ዋና ዳኛ ማርታ መለሰ የሴቶች የ17 አመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች እንዲሁም የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ማጣሪያ የደረጃ ጨዋታዎችን ጨምሮ ሌሎች አህጉራዊ ጨዋታዎችን መርታለች።

- ማሰታውቂያ -

በቅርቡም በሴቶች የ17 ዓመት በታች የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ቦትስዋና ከአልጄሪያ ያደረጉትን ጨዋታ በብቃት መምራት ችላለች።

ካፍ ያዘጋጃው ይህ የቅደመ ዝግጅት ስልጠና በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 22 ድረስ የሚሰጥ ይሆናል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የብሄራዊ ዳኞች ኮሚቴ አምስቱ የፊዚካል ኢንስትራክተሮችን ማግለሉ እያነጋገረ ነው…
Next Article ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሴቶች እግርኳስ ላይ መንገሱን አወጀ….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር ተከናወነ

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 3 years ago
የአበበ ቢቂላ ስታዲየም በ105 ሚሊየን ብር ጥገናና ጣሪያ የማልበስ ስራ ሊከናወንለት ነው
በፋይናንስ ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ጅማ አባቡና አሰልጣኝ አንተነህ አበራ (ቲሾ)ን በሀላፊነት ሾሟል።
ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን አሸነፈች
“የትናንቱ ድል ወደ ጅማ ተጉዘን ለምናደርጋቸው ቀጣይ ጨዋታዎቻችን ትልቅ የሞራል ስንቅ ነው የሚሆነን “አህመድ ረሺድ /ሺሪላ/ /ባህር ዳር ከተማ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?