አጋራ

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ በትላንትናው ዕለት በ ድሬደዋ ከተማ አንድ ብሎ መካሄዱን ሲጀምር ተጫዋቾች በከፍተኛ ሁኔታ የቫይረሱ ተጋላጭ እየሆኑ ይገኛሉ ።

ሀትሪክ ስፖርት ባገኘችው መረጃ መሰረት አብዛኛው ክለብ የዋና ቡድን ተጫዋቾቻቸው በስፋት እየተያዙባቸው ይገኛል ።

ከነዚህም መካከል :-

1. ወላይታ ድቻ – ስምንት ተጫዋቾች
2. ሐዋሳ ከተማ – ሰባት ተጫዋቾች
3. ባህርዳር ከተማ – አራት ተጫዋቾች
4. ቅዱስ ጊዮርጊስ – ሶስት ተጫዋቾች
5. ሰበታ ከተማ – ሙሉ የቡድን አባላቱ ከቫይረሱ ነፃ
6. አዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ምንም እንኳ ቁጥሩን ማረጋገጥ ባይቻልም ቁጥራቸው ከፍ ያለ ተጫዋቾች በቫይረሱ መያዛቸውን ከውስጥ ምንጮች ለማወቅ ችለናል ።

ሲዳማ ቡና እንዲሁም ጅማ አባ ጅፋር እግር ኳስ ክለብ ምርመራው ተደርጓላቸው ውጤት በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ ክለቦች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...