By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታን ይመራሉ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ

ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታን ይመራሉ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 11 months ago
Share
SHARE

የአፍሪካ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታዎች በነገው ዕለት ሲደረጉ ካይሮ ላይ የግብፁ ዛማሊክ የደቡብ አፍሪካውን ስቴሌንቦሽን ያስተናግዳል።

በካይሮ ኢንተርናሽናል ስታድየም የሚደረገውን ጨዋታ ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ በዋና ዳኝነት ይመሩታል።

ባምላክ ተሰማ በወድድር ዘመኑ የሚመሩት ሶስተኛ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ ሲሆን ቀደም ብለው ስታድ ማልየን ከቤርካኔ እንዲሁም ብላክ ፑልስ ከኢንዬምባ ያደረጓቸውን ጨዋታዎችን መርተዋል።

በተጨማሪም ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ በአራተኛ ዳኝነት የተሰየሙ ሲሆን ቡርኪናቤው ሰይዱ ትያማ እና የጅቡቲ ዜግነት ያለው ሊባን አህመድ በረዳት ዳኝነት ጨዋታውን ይመራሉ።

- ማሰታውቂያ -

ጨዋታው ነገ ከአመሻሽ 12:00 ጀምሮ የሚደረግ ሲሆን የመጀመሪያው ዙር ጨዋታ 0 ለ 0 ተጠናቋል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር የሊጉን አስተዳደር ማብራሪያ ጠይቋል
Next Article ብሩክ ባይሳ እና ፋሃድ አዚዝ የጨዋታ እገዳ ሲጣልባቸው እንዲሁም ከክለብ ኢትዮጵያ ቡና ቅጣት ተላልፎበታል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
​ከአንድም ሶስት ቡድኖችን ወደ ፕሪምየር ሊግ እያሳደኩ መሰናበቴ አልፈታ ያለኝ እንቆቅልሽ ሆኖብኛል”     አሰልጣኝ መኮንን ገብረዮሐንስ (የጅማ ከነማ ዋና አሰልጣኝ)
የሀረሪ ክልል የአቶ ገዛኸኝ ወልዴን ውክልና አነሳ
ቅድመ ዳሰሳ | ኢትዮጵያ ቡና ከ ፋሲል ከተማ
የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ ተከታታይ ድል አስመዘገቡ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?