By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: “ብዙ ሙከራዎች አድርገን ነው ይሄ ውሳኔ የተወሰነው” “መንግስት ዕገዛ ሊያደርግ ይገባል” አቶ ባህሩ ጥላሁን ፦ የኢ.እ.ፌ ዋና ስራ አስፈፃሚ
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንዜናዎች

“ብዙ ሙከራዎች አድርገን ነው ይሄ ውሳኔ የተወሰነው” “መንግስት ዕገዛ ሊያደርግ ይገባል” አቶ ባህሩ ጥላሁን ፦ የኢ.እ.ፌ ዋና ስራ አስፈፃሚ

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

 

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጥቂት ወራት በፊት ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ተቋማቸው ካለበት የገንዘብ ዕጥረት አንፃር ውድድሮችን ሊሰርዝ እንደሚችል መናገራቸው ይታወሳል።

በኡጋንዳ አስተናጋጅነት እየተደረገ በሚገኘው የአፍሪካ ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ላይም የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በገንዝብ ዕጥረት ከውድድሩ ራሱን አግሏል።

ከዚህ ጋር በተያያዘም የፌዴሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን ተከታዩን ብለዋል።

- ማሰታውቂያ -

“እንደሚታወቀው የ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድናችን መሳተፍ አልቻለም። ባለመሳተፋችን እኛም የምንቆጭበት ነው። ምክንያቱም የታዳጊዎች ልማት ላይ ሰራን ካልን እንደዚህ አይነት ውድድሮችን መሰረዝ ከጠቀሜታው ጉዳቱ ያመዝናል የሚል ዕምነት አለን።”

“ቀጣዩም ብሔራዊ ቡድን ውጤታማ ብሔራዊ ቡድን የምንፈልገው እንደዚህ ከታች ጀምሮ በሚደረጉ ውድድሮች እና የልማተ ስራዎች በሚመጣ ውጤት እንደሆነ ይታወቃል።

አቶ ባህሩ ጥላሁን አክለውም በርካታ አማራጮችን ፈልገን ነው በመጨረሻም ለመሰረዝ የተገደድነው ሲሉ በቁጭት ተናግረዋል።

“በነገራችን ላይ የተለያዩ አማራጮችን ፈልገን ነው የ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑን ወድድር የሰረዝነው ፤ ብዙ አማራጮችን ተመልክተናል። የተለያዩ አካላቶችን የመጠየቅ ዕድሉ እና ሌሎች የፋይናንስ አማራጮችን እንደ ፌዴሬሽን ተመልክተን ባለቀ ሰዓት ነው ያንን ውሳኔ የወሰነው ማለት ይቻላል።”

በጣም ብዙ ሙከራዎች አድርገን ነው ይሄ ውሳኔ የተወሰነው ያሉት አቶ ባህሩ ውሳኔውን በጣም የሚያስቆጭ ነው ሲሉ ገልፀውታል።

በተያያዘም በቻን ውድድር ላይ ብሔራዊ ቡድኑ ሱዳንን ረቶ ማለፍ ከቻለ በተመሳሳይ ጉዳይ ያለመሳተፍ ነገር ሊኖር ይችል ይሆን ተብሎ ለተነሳላቸው ጥያቄም ነገሮች የተመቻቹ ባይሆኑም እንኳን ቡድኑ ተሳታፊ እንደሚሆን ማረጋገጫ ሰጥተዋል።

“ይሄን ውድድር ማለፍ በራሱ የሚያመጣቸው ተጨማሪ ጥቅሞች ይኖሩታል። በመንግሥት በኩል ከዚህ በፊት ያለው አቋም እናንተ ለዋና ውድድሮች እለፉ እንጂ መንግስት ድጋፍ ያደርጋል የሚለው ነገር በፊትም ሲሰራበት የነበረ ነው።”

ከዚህ ቀደም በነበሩ የዋና ውድድሮች ተሳትፎ የመንግሥት ዕገዛ እንደነበር በማስታወስም በቀጣይ ቡድኑ ወደ ቻን ስናልፍ የመንግሥትን ድጋፍ እንጠብቃለን ሲሉ ተናግረዋል።

ብሔራዊ ቡድኑን ከመደገፍ አንፃር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር እየተነጋገርን ያለንባቸው ሒደቶች አሉ እነዚህ ነገሮች ወደ መልካም አጋጣሚ የሚቀየሩበት ጊዜ ይመጣሉ የሚል ዕምነት አለን ሲሉም አቶ ባህሩ ጥላሁን ገልፀዋል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ዋሊያዎቹ ቤንጋዚ ሊቢያ ላይ ከሱዳን ጋር ባለባቸው ጨዋታ የመጀመሪያ ግጥሚያውን በዝግ እንዲካሄድ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተነገረ
Next Article በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ላይ ክስ የመሰረቱት እነ ሻለቃ ሃይሌ ገ/ስላሴ ለዕርቅ ዝግጁ ነን አሉ….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችLIVESCOREሲዳማ ቡናጅማ አባጅፋርቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ጅማ አባጅፋር ከ ሲዳማ ቡና  | ቀጥታ የውጤት መግለጫ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 5 years ago
ረቡዕ…ረቡዕ…ረቡዕ…ረቡዕ ሀትሪክ የመጀመሪያ ካደረጋት ባለቀለም ሀትሪክ ጋዜጣዋ በተጨማሪ ሀትሪክ በባለቀለም መፅሔትም መጣችልዎ!!
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 10ኛሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
አዲሶቹ የዳኞች ኮሚቴ ተመረጡ
ሱራፌል ዳኛቸው ወደ አፄዎቹ ቤት ተመለሰ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?