ኢትዮጵያዊቷ የመካከለኛ ርቀት ሯጭ አትሌት ድሪቤ ዌልቴጂ የአደንዛዥ ዕፅ ምርመራ ባለማድረጓ ለሁለት ዓመታት እገዳ ተጥሎባታል። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ድሪቤ ዌልቴጂ ባለፈው ዓመት የዶፒንግ ምርመራ ላይ ባለማክበሯ “ቸልተኛ” ተብላ ተጠርጥራለች።
ይሁኀንና CAS በቸልኝተነት ሳይሆን አትሌቷ በቋንቋ እንቅፋቶች እና በቴክኒክ ችግሮች ምክንያት የተፈጠረ መሆኑ ገልፆ እገዳውን ከአራት ዓመት ወደ ሁለት አመት ቀንሶታል።



