ኔጌሌ አርሲ አሰልጣኙን ለቀጣይ አንድ ዓመት ለማስቀጠል ተስማማ ።
የቀድሞ የ ባቱ ከተማ አሰልጣኝ እንዲሁም በዘንድሮ ዓመት ኔጌሌ አርሲ በመያዝ የ ከፍተኛ ሊግ አሸናፊ መሆን የቻለው አሰልጣኝ ቱሉ ደስታ ለቀጣይ አንድ ዓመት ከ ቡድኑ ጋር ለመቀጠል ተስማማ ።
ኔጌሌ አርሲ በፕሪሚየር ሊግ ጥሩ እንቅሰቃሴ ለማድረግ ቡድኑ በቴሌቶን እና ከ ሀገር ውጭ ባሉ የከተማው ተወላጆች ድጋፍ ለማድረግ እንቅስቃሴ የተጀመረ ሲሆን ከ አሰልጣኙ ጋር መስማማት የቻሉ ሲሆን በቀጣይ ዝውውር መስኮቱ ሲከፈት ወደ ዝውውሩ እንደሚገቡ ይጠበቃል ።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከዘንድሮ የውዝግብ ዓመት ፍፃሜ በዋላ በቀጣይ ዓመት በ 20 ቡድኖች እንደሚደረግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታውቋል
- ማሰታውቂያ -



