መነሻ ገጽ አርባምንጭ ከተማ አርባምንጭ ከተማ አዲስ ስራ አሰኪያጅ ቀጥሯል
አርባምንጭ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አርባምንጭ ከተማ አዲስ ስራ አሰኪያጅ ቀጥሯል

አጋራ
አጋራ

ማስታወቂያ አውጥቶ የነበረው አርባምንጭ ከተማ አዲስ ስራ አስኪያጅ በሀላፊነት ሾሟል።

ከወራቶች በፊት በክለቡ አሰራር ብልሽት ምክንያት የለቀቁት አቶ ዳዊት ሀይለማርያምን ለመተካት የስራ አስኪያጅ ሹመት ማስታወቂያን አውጥቶ የነበረው አርባምንጭ ከተማ አቶ ወንድይፍራው ወርቅነህ ክለባችን በቦታው መቅጠሩን አሳውቋል።

ሁለተኛ ድግሪ በስፖርት ሳይንስ ህክምና ያላቸው እና በኮንሶ ልዩ ወረዳ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ፣ በሀዋሳ ቢ ኤን ቢ በመምህርነት ፣ በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ በስራ ሂደት አስተባባሪነት በቦንጋ እና በጂንካ ዩኒቨርስቲ በስፖርት ሳይንስ ት/ት ክፍል መምህር በመሆን አገልግለዋል ያገለገሉ ሲሆን በስፖርት ዘርፍ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ የአሰልጣኝነት እና በፌደራል ዳኝነት ሰርተፍኬት ያላቸው ሲሆን በቀደመው የደቡብ ክልል የእግር ኳስ ፌደሬሽን ውድድር በአሰልጣኝነት የሰሩ ሲሆን በመጨረሻም አዲሱ የአርባምንጭ ስራ አስኪያጅ ሆነው በቦታው ተሹመዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...