By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የተጫዋቾች ምዝገባ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
አፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግአፍሪካካፍቅዱስ ጊዮርጊስባህርዳር ከተማኮንፌድሬሽን ካፕ

የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የተጫዋቾች ምዝገባ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች በቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የሚጠቀሙትን የቡድን ስብስብ ማስመዝገቢያ ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል ።

የውድድሮቹ የበላይ አካል የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን(CAF) በቅድመ ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታዎች ላይ ክለቦች የሚጠቀሟቸውን ተጫዋቾች እንዲያስመዘግቡ ከሰኔ 24 ጀምሮ ክፍት አድርጎ ቆይታል ።

ለአንድ ወር የቆየው የተጫዋቾች ማስመዝገቢያ ጊዜም ዛሬ ለሊት 6:00 ላይ ያበቃል ።

ክለቦችም በደርሶ መልስ ጨዋታዎቹ የሚጠቀሟቸውን እና ዝውውር ፈፅመው ዝውውራቸው በየፌዴሬሽናቸው የፀደቁ ተጫዋቾችን እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ የማስመዝገብ ግዴታ አለባቸው ።

- ማሰታውቂያ -

በዛሬው ዕለት ልምምዳቸውን የሚጀምሩት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህርዳር ከተማም ከዛሬ ዝውውሮቻቸው መጠናቀቅ በኋላ አጠቃላይ ስብስባቸውን እንደሚያስመዘግቡ ይጠበቃል ።

እስከዛሬው ዕለት ድረስ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ባረጋገጣቸው ዝውውሮች መሰረት ቅዱስ ጊዮርጊስ የአስር ተጫዋቾቹን ውል ሲያራዝም አማኑኤል አረቦን ከለገጣፎ ለገዳዲ እንዲሁም ፋሲል ገብረሚካኤልን ከባህርዳር ከተማ አስፈርሟል ።

ባህርዳር ከተማ በበኩሉ ፍሬው ሰለሞንን ከሲዳማ ቡና ፣ አላዛር ማርቆስ ከሀዋሳ ከተማ ፣ ረጂብ ሚፍታህ ከቤንች ማጂ እንዲሁሕ ፍሬዘር ካሳን ከሀድያ ሆሳዕና ማስፈረሙ ይታወሳል ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአማካዩ ጋር ተለያየ

የሊጉ መሪ ሲዳማ በድል ሲጓዝ ኢትዮጵያ ቡና እና ኤሌክትሪክም አሸንፈዋል

መቻል እና ወልዋል ሲያሸንፉ የሀዋሳ ጨዋታዎች በአቻ ተጠናቀዋል

ሽረ ፣ ወልዋሎ ፣ ሀድያ እና አርባምንጭ ድል ቀንቷቸዋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል!
Next Article ባህርዳር ከነማ የወሳኝ ተጫዋቹን ኮንትራት አራዝሟል!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋር

ጅማ አባ ጅፋር የኦኪኪን ኮንትራት ስምምነት አራዝሟል

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
ሀብታሙ ገዛኸኝ ስለሀትሪኩ ይናገራል
የ2013 የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የሚጀመርበት ቀን ታወቀ
መቐለ ሲያሸንፍ የባህርዳር እና ድሬዳዋ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ አሁንም በሜዳው ሀያል መሆኑን አስመስክሯል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?