By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የተጫዋቾች ምዝገባ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ለቅዳሜ የተጠራው የአ/አ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጠ/ጉባኤ እያወዛገበ ነው ….
ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
“ሁለቱ ጨዋታዎች በሜዳችን ቢሆኑ ኖሮ በትንሹ አራት ነጥብ ማግኘት የምንችልበት ነበር ።” “በግል በተፈጠረ ስህተት እንጂ እንደ ቡድን ተበልጠን አይደለን የተሸነፍነው ።” “ወጣት ተጫዋቾችን መልምለን “ሻዶው” ቡድን የመስራት ዕቅድ አለኝ ።” የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ
ዋልያዎቹ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቅዱስ ጊዮርጊስባህርዳር ከተማአፍሪካአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግካፍኮንፌድሬሽን ካፕ

የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የተጫዋቾች ምዝገባ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 4 months ago
Share
SHARE

በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች በቅደመ ማጣሪያ ጨዋታዎች የሚጠቀሙትን የቡድን ስብስብ ማስመዝገቢያ ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል ።

የውድድሮቹ የበላይ አካል የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን(CAF) በቅድመ ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታዎች ላይ ክለቦች የሚጠቀሟቸውን ተጫዋቾች እንዲያስመዘግቡ ከሰኔ 24 ጀምሮ ክፍት አድርጎ ቆይታል ።

ለአንድ ወር የቆየው የተጫዋቾች ማስመዝገቢያ ጊዜም ዛሬ ለሊት 6:00 ላይ ያበቃል ።

ክለቦችም በደርሶ መልስ ጨዋታዎቹ የሚጠቀሟቸውን እና ዝውውር ፈፅመው ዝውውራቸው በየፌዴሬሽናቸው የፀደቁ ተጫዋቾችን እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ የማስመዝገብ ግዴታ አለባቸው ።

- ማሰታውቂያ -

በዛሬው ዕለት ልምምዳቸውን የሚጀምሩት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህርዳር ከተማም ከዛሬ ዝውውሮቻቸው መጠናቀቅ በኋላ አጠቃላይ ስብስባቸውን እንደሚያስመዘግቡ ይጠበቃል ።

እስከዛሬው ዕለት ድረስ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ባረጋገጣቸው ዝውውሮች መሰረት ቅዱስ ጊዮርጊስ የአስር ተጫዋቾቹን ውል ሲያራዝም አማኑኤል አረቦን ከለገጣፎ ለገዳዲ እንዲሁም ፋሲል ገብረሚካኤልን ከባህርዳር ከተማ አስፈርሟል ።

ባህርዳር ከተማ በበኩሉ ፍሬው ሰለሞንን ከሲዳማ ቡና ፣ አላዛር ማርቆስ ከሀዋሳ ከተማ ፣ ረጂብ ሚፍታህ ከቤንች ማጂ እንዲሁሕ ፍሬዘር ካሳን ከሀድያ ሆሳዕና ማስፈረሙ ይታወሳል ።

You Might Also Like

ቅዱስ ጊዮርጊስና  ዊነር ቤቲንግ  በከፍተኛ የስፖንሰርሺፕ በታጀበ ክፍያ ተጣመሩ…

” አምናና ካቻምና ገጥሞን እንደነበረው የፋይናንስ ክፍተት ዘንድሮ ግን አንቸገርም” አቶ ዳዊት ውብሸት / የቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የቦርድ አባል/

”ለእኔ ከግል ስኬት ይልቅ የቡድን ስኬት ይበልጥብኛል” ”እዉነት ነዉ የቅዱስ ጊዮርጊስን ማለያ ለብሶ ሁለተኛ መዉጣት አይቻልም” ”ለብሄራዊ ቡድን ብዙ ላደርግ እፈልጋለሁ” ቢኒያም በላይ /የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች/

የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ አራት ተጫዋቾችን ከተስፋ ቡድን ወደ ዋናው ቡድን አሳደገ።

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል!
Next Article ባህርዳር ከነማ የወሳኝ ተጫዋቹን ኮንትራት አራዝሟል!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
መቐለ ከተማዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ጋቶች ፓኖም ለግብፁ ኤልዱና ፈረመ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 5 years ago
በ2014 ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ በትግራይ ክለቦች ዙሪያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔ አሳልፏል
“ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስትመጣ ቀድመህ ማለም ያለብህ ብርን ሳይሆን ስኬትን ነው” ደስታ ደሙ /ቅ/ጊዮርጊስ/
​የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ፕሪሚየርሊግ
የኃይሌ ገብረስላሴን ዝምታ የሰበረ አነጋጋሪ ቃለ-ምልልስ ነገ ለንባብ በምትበቃው ተወዳጇ እና ተናፋቂዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ላይ ይጠብቁ!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?