By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አዳማ ከተማ የሶስት ተጫዋቾችን ዝዉዉር አጠናቋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአዳማ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

አዳማ ከተማ የሶስት ተጫዋቾችን ዝዉዉር አጠናቋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 5 years ago
Share
SHARE

ከአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ቅጥር በኋላ ወደ ዝዉዉር ፊታቸዉን በማዞር የተለያዩ አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ላይ የሚገኙት አዳማ ከተማዎች ተጨማሪ የሶስት ተጫዋቾችን ዝዉዉር አገባደዋል።

የዉድድር አመቱን በወልቂጤ ከተማ ተጫዉቶ ማሳለፍ የቻለዉ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰዉ ከክለቡ ወልቂጤ ከተማ ጋር ከተለያየ በኋላ በዛሬዉ ዕለት ወደ አዳማ ከተማ በሁለት አመት የስምምነት ዉል ማምራቱ ዕርግጥ ሆኖአል።

ሌላኛዉ የክለቡ ፈራሚ ደግሞ ረዘም ላሉ አመታት ከተጫወተበት ሲዳማ ቡና ጋር በትላንትናው ዕለት በስምምነት የተለያየዉ የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ዮሴፍ ዮሀንስ ሲሆን ተጫዋቹ ከሲዳማ ቡና ጋር በተለያየበት ማግስት ወደ አዳማ ከተማ በማምራት በዛሬው ዕለት ፊርማውን አኑሯል።

ሶስተኛዉ ፈራሚ ደግሞ በሀዋሳ ከተማ ቤት ረዘም ላሉ አመታት በወጥ ብቃት መጫወት የቻለዉ የግራ መስመር ተከላካዩ ደስታ ዮሀንስ መሆኑ ታዉቋል። በተጨማሪም በትላንትናው ዕለት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአሰልጣኝ ዉበቱ አባቱ አማካኝነት ጥሪ ከደረሳቸው 28 ተጫዋቾች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታወቃል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የምንተስኖት አዳነ ማረፊያ ታውቋል
Next Article ጅማ አባጅፋር የሁለት ተጫዋቾችን ዝዉዉር አገባዷል !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorizedኢትዮጵያ ቡናዜናዎችThe BiG Interview

“የኢትዮጵያ ቡናን ማልያ ለብሼ እንድጫወት ትልቁ ምክንያት የሆነኝ በቃላት የማይገለፀው ደጋፊው ነው”ወንድሜነህ ደረጀ (ኢት.ቡና)

Yishak belay By Yishak belay 6 years ago
በረከት አማረ መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቅሏል
ሀትሪክ በነገው እትሟ ባለቀለሟሟዋ እና ሳምንታዊዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገም እናንተን በእትሟ ልታገኞት ስራዋን አጠናቃለች፤ ሀትሪክ በነገው እትሟ ምን ምን ጉዳዮችን ይዛ ወጥታ ይሆን፤
አርባምንጭ ከተማ የአሰልጣኙን ዉል ሲያራዝም አዲስ ተጫዋችም ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል !!
​ድሬዳዋ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በዝግ ስታድየም እንዲጫወት ተወሰነበት
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?