መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል።

በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የሚመሩት መቐለ 70 እንደርታዎች ከቀናት በፊት አማካዩ ሀብታሙ ንጉሴን የግላቸው ያደረጉ ሲሆን አሁን ደግሞ ናይጄሪያዊውን 20 አመቱ እንደሆነ የተነገረለትን ፕሪንስ ኦፊሬን የተባለን አጥቂ አስፈርሟል።

ከሀገሩ ክለብ ዲኖ በኋላ ለእስራኤሉ ኤም አታ ቢአሊክ እና ለሳይፕረሱ አክሪታስ ቾሎር ከተጫወተ በኋላ ላለፉት ስድስት ወራት ክለብ ሳይኖረው የተቀመጠውን ይህንን አጥቂ ሞዓም አናብስቱን እስከ አመቱ መጨረሻ ድረስ ቀላቅሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...