መነሻ ገጽ ዜናዎች ፕሪሚየር ሊጉ በ3 ስታዲየሞች ብቻ ይካሄዳል
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ፕሪሚየር ሊጉ በ3 ስታዲየሞች ብቻ ይካሄዳል

አጋራ
አጋራ

ፕሪሚየር ሊጉ በ3 ስታዲየሞች ብቻ ይካሄዳል

* መቐለ…ባህርዳር…አዲስ አበባ
ለ1ኛው ዙር ታስበዋል

የኢትዮጲያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የጠራው የውይይት መድረክ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ 68 ክለቦች ከሚነጋገሩበት ጉዳዮች አንዱ የውድድር አካሄድን ይመለከታል፡፡ ውድድሮቹ በ3 ስታዲየም የሚካሄድ ሲሆን ከ1-5ኛ ሳምንት ያሉ ውድድሮች መቀለ ላይ ከ6 -10ኛ ሳምንት ያሉ ደግሞ ባህርዳር ላይ ከ11-15ኛ ሳምንት ደግሞ በአዲስ አበባ የማካሄድ ዕቅድ ተይዟል፡፡ የኮቪድ ምርመራ ወጪውን መንግስት እንዲችል የታሰበ ሲሆን ጨዋታ አይተው ብቻ የሚወጡ ጋዜጠኞች የምርመራ መረጃ እንዲያቀርቡ አይገደዱም ከጨዋታ በኋላ አሰልጣኞችን ቃለምልልስ የሚሰሩ ታች ትራኩ አካባቢ እንዲገኙ የሚፈቀድላቸው ጋዜጠኞችና ካሜራ ማኖች የኮቪድ 19 ምርመራ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ተብሏል፡፡እነኚህ ክለቦቹ ይወያዩበት እንጂ አይነኬና መንግስት የግድ ይተገበራል ያላቸው ናቸው

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...