መነሻ ገጽ ዜናዎች ወርሀዊ የሀገራት ደረጃ ከሰአታት በፊት ይፋ ሆኗል
ዜናዎችፊፋ

ወርሀዊ የሀገራት ደረጃ ከሰአታት በፊት ይፋ ሆኗል

አጋራ
አጋራ

 

ፊፋ በየወሩ በሚያወጣው የሀገራት ደረጃ ከሰአታት በፊት ይፋ ሲያደርግ ዋልያዎቹ በዚህም ወር ምንም የደረጃ ለውጥ ሳያደርጉ በ 146ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።

ዋሊያዎች ባለፈው ወር ከነበረው ደረጃቸው ሳያያሻሽሉ ቀርተው 146ኛ ደረጃ ለመቀመጥ ተገደዋል። በዚህ የፊፋ ወርሀዊ ደረጃ ማሟላት ካለባቸው አንዱ አፍሪካ ዋንጫ።፣አለም ዋንጫ እና በፊፋ የተመዘገቡ የወዳጅነት ጨዋታዎች ማድረግ እና ውጤት ማስመዝገብ ለደረጃ ማሻሻያ እንደሚጠቅም ቢታወቅም ዋሊያዎቹ የዚህ ነፀብራቅ ደረጃቸውን እንዳያሻሽሉ አድርጓል። በቀጣይነትስ ዋሊያዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉ ይሆን የሚለው ነገር ተጠባቂ ያደርጋቸዋል።በተያያዘ መረጃ በሴካፋ የሀገራት ደረጃ ካሉት አስር ሀገራት ኢትዮጵያ ከዩጋንዳ ፤ ኬንያ ፤ ሱዳን ፤ሩዋንዳ እና ታንዛንያ በመቀጠል በስድስተኛነት ላይ ለመቀመጥ ችለዋል ::

Uganda 🇺🇬-77 (0)🔝 R
Kenya 🇰🇪-107 (-1)
Sudan 🇸🇩 -128 (0)
Rwanda 🇷🇼-131 (0)
Tanzania 🇹🇿-134 (0)
Ethiopia 🇪🇹 -146 (0)
Burundi 🇧🇮-149 (+2)
S-Sudan 🇸🇸-169 (0)
Djibouti 🇩🇯-184 (0)
Somalia 🇸🇴-196 (0)
Eritrea 🇪🇷 – 205 (0)

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...