መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ የፕሪምየር ሊግ ክለቦች በአንድ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ
መቐለ 70 እንደርታስሁል ሽረካኘ መቐለወልዋሎዜናዎችደደቢት

የፕሪምየር ሊግ ክለቦች በአንድ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ

አጋራ
አጋራ

 

የፕሪምየር ሊጉ የሚሳተፉ የትግራይ ክልል ክለቦች በየካቲት 8 ካፕ መቐለ ላይ በሚካሄደው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ።

የትግራይ ህዝብ የደርግ መንግስትን ለመጣል ወደ ትጥቅ ትግሉ የገባበት አርባ አምስተኛ አመት የምስረታ በአል ምክንያት በማድረግ የካቲት ወር ላይ የሚደረገው የየካቲት 11 ካፕ ላይ በፕሪምየር ሊግ የሚሳቱፉ ሶስት ክለቦች እና አንድ የከፍተኛ ሊግ ክለብ እንደሚሳተፉበት ታውቋል። በዚህም መሰረት የሊጉ መሪው መቐለ 70 እንደርታ እና ተከታዩ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ እና ከአስከፊ የውድድር አመቱ አጀማመር ወደ ጥሩ ውጤት እየመጣ የሚገኘው ስሑል ሽረ እና አምና ከፕሪምየር ሊጉ የተሰናበተው ደደቢት መሆናቸው ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ ያመላክታል። ውድድሩ መች መካሄድ እንደሚጀምር የታወቀ ነገር የለም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...