መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ የፕሪምየር ሊግ ክለቦች በአንድ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ
መቐለ 70 እንደርታስሁል ሽረካኘ መቐለወልዋሎዜናዎችደደቢት

የፕሪምየር ሊግ ክለቦች በአንድ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ

አጋራ
አጋራ

 

የፕሪምየር ሊጉ የሚሳተፉ የትግራይ ክልል ክለቦች በየካቲት 8 ካፕ መቐለ ላይ በሚካሄደው ውድድር ላይ ይሳተፋሉ።

የትግራይ ህዝብ የደርግ መንግስትን ለመጣል ወደ ትጥቅ ትግሉ የገባበት አርባ አምስተኛ አመት የምስረታ በአል ምክንያት በማድረግ የካቲት ወር ላይ የሚደረገው የየካቲት 11 ካፕ ላይ በፕሪምየር ሊግ የሚሳቱፉ ሶስት ክለቦች እና አንድ የከፍተኛ ሊግ ክለብ እንደሚሳተፉበት ታውቋል። በዚህም መሰረት የሊጉ መሪው መቐለ 70 እንደርታ እና ተከታዩ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ እና ከአስከፊ የውድድር አመቱ አጀማመር ወደ ጥሩ ውጤት እየመጣ የሚገኘው ስሑል ሽረ እና አምና ከፕሪምየር ሊጉ የተሰናበተው ደደቢት መሆናቸው ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ ያመላክታል። ውድድሩ መች መካሄድ እንደሚጀምር የታወቀ ነገር የለም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...