መነሻ ገጽ አዳማ ከተማ ዮናስ በርታ አዳማ ከተማን ተቀላቀለ
አዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዮናስ በርታ አዳማ ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

 

በአሸናፊ በቀለ እሚመሩት አዳማ ከተማ ዮናስ በርታን ከደቡብ ፖሊስ አስፈርመዋል።በአሰልጣኝ አብርሃም መብራህቱ ጥሪ ተደርጎለት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ የሚገኘው ዮናስ በርታ አምና ከደቡብ ፖሊስ ጋር በግሉ ጥሩ አመት ማሳለፍ ችሏል።

አዲስ ህንፃን ያጡት አዳማዎች ዮናስ በርታን ማስፈረማቸው መሃል ሜዳ ላይ ያላቸውን የተጫዋች አማራጭ ሊያሰፋላቸው አንደሚችል ይገመታል።

በቅርቡ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የጀመሩት አዳማ ከተማዎች በሚቀጥሉት ቀናት ተጨማሪ ዝውውሮች የማጠናቀቅ እድላቸው ሰፊ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...