በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ግዜ ባለሜዳው አርባምንጭ ከተማ የተሻለ መንቀሳቀስ ችሏል። አብዛኛውን የጨዋታ ክፍለ ግዜ የጎል ሙከራዎች ያልታዩበት በተደጋጋሚ በሚሰሩ ጥፍቶች ጨዋታው የሚቆራረጥበት...
የወቅቱ የተጨዋቾች መስኮት ዝውውርን ዘግይተው በመቀላቀል ስድስት አዳዲስ ተጨዋቾችን ያስፈረሙት ደደቢቶች ቃልኪዳን ገዛሀኝ አና ዓብዱልበሰጥ ከሚል በማስፍረም የፈራሚዎቻቸውን ቁጥር ስምንት አድርሰዋል። በቅርቡ...
በአሸናፊ በቀለ እሚመሩት አዳማ ከተማ ዮናስ በርታን ከደቡብ ፖሊስ አስፈርመዋል።በአሰልጣኝ አብርሃም መብራህቱ ጥሪ ተደርጎለት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ የሚገኘው ዮናስ በርታ...
በኘሪሚየር ሊጉ ለሚጫወት ማንኛውም ተጨዋች ከነሐሴ 3 ቀን 2ዐ11 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዙ ጣሪያ ታክስን ጨምሮ ብር 5ዐ,ዐዐዐ.ዐዐ (ሃምሳ ሺህ ብር) እንዲሆን 15 የፕሪሚየር...
በሁለቱም ክለቦች በኩል በፕሪሚየር ሊጉ ከሚጠቀሙባቸው ተጫዋቾች በመጠኑ ያሰለፉ ሲሆን ለታዳጊ ተጫዋቾች ቦታ መስጠት ችለዋል፡፡ በአርባምንጭ ከነማ አማካኝነት የተጀመረው የመጀመሪያው አጋማሽ መጠነኛ ፊክክሮችን...
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 26ሳምንት መርሀግብር በድንጉዛ ደርቢ አርባምንጭ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ያገናኝው ጨዋታ የተመልካችን ከልብ በማይስብ መልኩ 0-0 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡...
በኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ አማካኝነት የተካሄደው የሁለቱ ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ብዙም ለጎል የቀረቡ ሙከራዎች ያልተደረጉበት መሀል ላይ ብቻ በሚንሸራሸሩ ኳሶች...
ባለሜዳው አርባምንጭ ከተማ የበላይነቱን ባሳየበት እንዲሁም እንግዳው ብድን ቅዱስ-ጊዮርጊስ በተዳከመበት የመጀመሪያው አጋማሽ ገና ጨዋታው በተጀመረ በ1 ደቂቃ ነበር ጎል ለመመልከት የቻልነው፡፡ በቀኝ...
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 19 ሳምንት የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ መርሀግብር በነበረው በወልዲያ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ዙርያ የሚከተለውን ውሳኔ ወስኗል። 1. የወልዲያ እግርኳስ ክለብ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident