በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች በዝውውሩ ጠንክረው እየተሳተፉ ሲገኙ በዛሬው ዕለት አንድ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
የጣና ሞገዶቹ በዛሬው ዕለት አፈወርቅን ሀይሉን ማስፈረማቸው ይፋ ተደርጓል ። አፈወርቅ ሀይሉ ከዚህ ቀደም በወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እንዲሁም ሀድያ ሆሳዕና በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።
በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች በዝውውሩ ጠንክረው እየተሳተፉ ሲገኙ በዛሬው ዕለት አንድ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
የጣና ሞገዶቹ በዛሬው ዕለት አፈወርቅን ሀይሉን ማስፈረማቸው ይፋ ተደርጓል ። አፈወርቅ ሀይሉ ከዚህ ቀደም በወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እንዲሁም ሀድያ ሆሳዕና በመጫወት ማሳለፉ ይታወሳል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account