በአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመሩት ሲዳማ ቡናዎች የግብ ጠባቂያቸውን ውል ማራዘማቸው ይፋ ሆኗል ።
በሲዳማ ቡና ቤት ጥሩ ብቃቱን ሲያሳይ የቆየው ግብ ጠባቂው መሳይ አያኖ በሲዳማ ቡና ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ለመቆየት መስማማቱ ተገልጿል ።
መሳይ አያኖ ከሲዳማ ቡና አስቀድሞ በአርባ ምንጭ ከተማ ብሎም በደቡብ ፖሊስ በመጫወት ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።
በአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመሩት ሲዳማ ቡናዎች የግብ ጠባቂያቸውን ውል ማራዘማቸው ይፋ ሆኗል ።
በሲዳማ ቡና ቤት ጥሩ ብቃቱን ሲያሳይ የቆየው ግብ ጠባቂው መሳይ አያኖ በሲዳማ ቡና ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ለመቆየት መስማማቱ ተገልጿል ።
መሳይ አያኖ ከሲዳማ ቡና አስቀድሞ በአርባ ምንጭ ከተማ ብሎም በደቡብ ፖሊስ በመጫወት ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account