መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ፌዴሬሽኑ በፕርሚየር ሊጉ መላቀቅ ይሸተኛል በማለት ጨዋታዎችን አስተላለፈ ፤ቅ.ጊዮርጊስ ከፋሲል ከተማ የሚያደርገው ተስተካካይ ጨዋታ ግንቦት 20 እንዲካሄድ ተወሰነ
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ፌዴሬሽኑ በፕርሚየር ሊጉ መላቀቅ ይሸተኛል በማለት ጨዋታዎችን አስተላለፈ ፤ቅ.ጊዮርጊስ ከፋሲል ከተማ የሚያደርገው ተስተካካይ ጨዋታ ግንቦት 20 እንዲካሄድ ተወሰነ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኴስ ፌዴሬሽን በፕሪሚየር ሊጉ መላቀቅ ያሰሳፈራኛል ሲል ያለውን ስጋት ገለፀ።ከዚሁ ስጋት በመነጨ የፊታችን ዓርብና ቅዳሜ የሚካሄዱ ጨዋታዎችንም ወደ መጪው ሐሙስ እንዲተላለፍም ወሰነ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ትናንት ከሰዓት በሰጠው መግለጫ ላይ እንደገለፀው በፕሪሚየር ሊጉ ከፍተኛ የመላቀቅ መጥፎ ጠረን እንደሚሸትና ይሄንን ችግር ለማስወገድም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ቀጣይ ጨዋታዎችን ማስተላለፍ አማራጭ የሚቀርብለት ጉዳይ ባለመሆኑ ጨዋታዎችን ማዘዋወሩን አሳውቋል።
ፌዴሬሽኑ ጨምሮ እንደገለፀው የመላለቀቅ ስጋትን ለማስወገድ በቀጣይ የሚደረጉ ጨዋታዎችን በእኩል ሰዓት ለማድረግና አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልፃ ቅ.ጊዮርጊስ ሀገርንና ወክሎ እንደመጫወቱ ልንረዳው ይገባልም ብለዋል በመግላጫቸው።በፕርሚየር ሊጉ አሁን ባለው ውጤት 8 ቡድኖች በወረቀት ስሌት መሰረት በመውረድ ቀጠና ውስጥ ሲሆኑ በዋናነት ዛሬ አቻ የወጣው አዲስ አበባ ከተማ፣ኢት.ንግድ ባንክ፣ድሬዳዋ ከተማ፣ጅማ አባ ቡና እና ወላይታ ዲቻ በከፍተኛ የመውረድ ስጋት ውስጥ ሆነው ውድድራቸውን በማከናወን ላይ ይገኛሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜና እረፍትዜናዎች

የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ

ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ገ/ስላሴ እና ከአባቱ ሀምሳ አለቃ ወልዴ...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...