መነሻ ገጽ ዜናዎች ፌደሬሽኑ በደሴ ከተማ ላይ ውሳኔ አሳልፏል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግደሴ ከተማ

ፌደሬሽኑ በደሴ ከተማ ላይ ውሳኔ አሳልፏል።

አጋራ
አጋራ

ደሴ ከተማ ለቀድሞ ተጫዋቾቹ ደሞዛቸውን እንዲከፍል ተወሰነ።

ፌደሬሽኑ ደሞዛችን አልተከፈለንም በማለት ክስ ያስገቡት በከፍተኛው ሊግ የሚሳተፈው የደሴ ከተማ ተጫዋቾች ደሞዛቸው እንዲከፈላቸው ውሳኔ አስተላልፏል። ሚሊዮን በየነ፣አለማየሁ ማሞ፣ሊቁ አልታየ እና ኃ/ማርያም እሸቱ የተባሉ ተጫዋቾች ከ1/08/11 እስከ 30/17/12 ከክለቡ ጋር የሚያቆያቸው ውል ቢኖራቸውም ክለቡ ዝግጅት በሚያደርግበት ወቅት አልመጠራታቸው ጠቅሰው ውላቸው ሳያልቅ ክለቡ እንዳሰናበታቸው ነበር ቅሬታቸውን ለፌደሬሽኑ ያቀረቡት የቅሬተ ደብዳቤ የሚያመላክተው። ሆኖም ክለቡ በራሳቸው ፍቃድ እንጂ እኔ አላሰናበትኳቸውም ሲል በ 5ገፅ የተፃፈ የማስረጃ ሰነድ በማቅረብ ለተጫዋቾቹ ደብዳቤ እንደላከ ቢያሳውቅም። ማስታወቂያው ባወጣበት እለተ ግልቤጭ ለገለልተኛው አካል የኢትዮጵያ እግር ኳስ የላከ አለመሆኑን ተከትሎ ፌደሬሽኑ የሚከተለውን ውሳኔ አሳርፏል።

ውሳኔ

1.ክለቡ ለተጫዋቾቹ ከ2012 ጀምሮ ይህ ውሳኔ እስከተላለፈበት ድረስ ደሞዛቸውን እንዲከፍል
2.ክለቡ ለቀረው የውል ጊዜ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ እንዲመልስ ካልፈለገ ደግሞ የቀሪ ውላቸውን ደሞዝ እንዲከፍል
3. ክለቡ በ7 ቀን ውስጥ ክፍያውን ካላጠናቀቀ ምንም አይነት አገልግሎት ከፌደሬሽኑ አንደማያገኝ ውሳኔው ያመላክታል።

የፌደሬሽኑ ውሳኔ የሚከተለው ይመስላል👇👇👇👇

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...