መነሻ ገጽ ወልዋሎ ፌደሬሽኑ በወልዋሎ ሜዳ ዙሪያ ምላሽ ሰጥቷል።
ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ፌደሬሽኑ በወልዋሎ ሜዳ ዙሪያ ምላሽ ሰጥቷል።

አጋራ
አጋራ

ወልዋሎዋሎአዲግራት ዩንቨርሲቲ በሜዳው እንዲጫወት ተወሰነ።

ሜዳየ ለመጫወቻ ብቁ ነው ሲል የወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ያስገባውን ቅሬታ ፌደሬሽኑ ምላሽ ሰጥቷል። በዚህም አብይ ኮሚቴው የ13ኛ ሳምንት ጨዋታ ማለትም ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ እና ቅዱስ ጊዮርጊስን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ቀደም ብሎ በተወሰነው መሰረት ትግራይ አለም አቀፍ ስታዲየም እንዲያደርግ ፌደሬሽኑ በላከው ደብዳቤ አሳውቋል። የሜዳ ለውጥ ማድረግ እንደሚቻል እና በቀጣይ ለሚደረገው መደበኛ ስብሰባ እንደሚቀርብ ደብዳቤው ያትታል። የፌደሬሽኑ ደብዳቤ በተጨማሪም ሜዳው አይደለም ለፕሪምየር ሊግ ኢንተርናሽናል ጨዋታ የማስተናገድ አቅም እንዳለው በአድናቆት ገልጿል።

ፌደሬሽኑ የላከው ደብዳቤ የሚከተለው ይመስላል 👇👇👇👇

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...