መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከነማ የተጫዋቻቸውን ውል በማራዘሙ ቀጥለዋል !
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ የተጫዋቻቸውን ውል በማራዘሙ ቀጥለዋል !

አጋራ
አጋራ

 

በፕርሚየር ሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪነታቸውን እያሳያ የሚገኙት ፋሲል ከነማዎች የተጫዋቻቸውን ውል በማራዘሙ ቀጥለዋል ።

ሀትሪክ ስፖርት ከታማኝ ምንጯ ባገኘችው መረጃ ከቀናት በፊት የአምሳሉ ጥላሁንን ውል ማራዘማቸውን ስታደርስዎ በዛሬው ዕለት ደግም የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል ።

በዘንድሮው የውድድር ዓመት የማሊያዊው ግብ ጠባቂ ሳማኪ ተጠባባቂ የነበረው ቁመተ መለልዎ ቴዎድሮስ ጌታሁን በአፄዎቹ ቤት ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ውል አራዝሟል ።

ሌላኛው በዛሬው ዕለት በክለቡ ለመቆየት የተስማማው የመሐል ክፍል ተጫዋቹ መጣባቸው ሙሉ በአፄዎቹ ቤት ለመቆየት የተስማማ ተጫዋች ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...