መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከነማ ኦሰይ ማውሊን አስፈረመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ ኦሰይ ማውሊን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ ፋሲል ከነማ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከመቐለ ጋር የተሳካ ጊዜ ያሳለፈውን ኦሰይ ማውሊን አስፈረሙ።

መቐለ 70 አንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫን እንዲያነሱ ከፍተኛ ድርሻ ከነበራቸው ተጨዋቾች መካከል በቅድሚያ ሚጠቀሰው ኦሰይ ማውሊ አምና በተፈጥሮአዊ አጥቂ እጥረት የታየባቸውን አፄዎቹን ተቀላቅሏል።ከዚህ በፊት ጋብርኤል መሃመድን ከመቐለ 70 እንደርታ ያስፈረሙት ፋሲሎች ጋናዊውን አጥቂ የግላቸው ማድረግ ችለዋል።

በእስራኤል ሊግ የ6 ዓመት ቆይታ የነበረው ኦሰይ ማውሊ የፋሲል የመጀመሪያ ጨዋታውን በአሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታ የቀድሞ ክለቡን መቐለ 70 እንደርታን በመግጠም ሚጀምር ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...