መነሻ ገጽ የዝውውር ዜናዎች ፋሲልከተማ 2ተኛ ምክትል አሰልጣኝ አስፈርሟል
የዝውውር ዜናዎች

ፋሲልከተማ 2ተኛ ምክትል አሰልጣኝ አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የምክትል አሰልጣኞቻቸውን (Coaching Staff) በመምረጥ ከዚህ ቀደም አሰልጣኝ ሀይሉ ነጋሽ (ቲጋናን) አሁን ደግሞ የአካል ብቃት አሰልጣኝነትን ጨምሮ ለያዘው ይታገሱ እንዳለን በም/አሰልጣኝነት ለ2 አመት አፄዎቹን ተቀላቅሏል፡፡

አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ ከ1992 ዓ/ም ጀምሮ አዳማ ከነማ ታዳጊና ዋናው ቡድን እንዲሁም በተለያዩ አመታት መተሀራ ስኳር፣ ወንጂ ስኳር፣ ሀረር ከተማ በተጫዋችነት ያሳለፈ ሲሆን በድጋሚ አዳማ ከነማን ለ5 አመት በአንበልነት እየመራ በመጫዎት ከፍተኛ ልምድን ያካበተ ነው።

ይታገሱ በአሰልጣኝነት ሂወት በአዳማ ከነማ u-17 ተስፋ ቡድንና በታዳጊ (B) ቡድን ውስጥ በማሰልጠን ለዋናው ቡድን ተጨዋቾችን በማሳደግና በውድድር የወርቅና የብር ሜዳሊያ ክብሮችን አግኝቷል። በአዳማ አመለሸጋው እያሉ የሚጠሩት ይታገሱ የአሰልጣኝ ውበቱ አባተን ጥሪ ተቀብሎ ፋሲል ከነማን በመቀላቀል ፊርማውን አስቀምጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
አርሲ ነገሌዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ነገሌ አርሲ በነፃ ዝውውር ናይጄሪያዊ አጥቂ አግኝቷል

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...

መቐለ 70 እንደርታኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...

ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ወልዋሎ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ አራተኛውን የአጋማሹን አዲስ ፈራሚ በእጃቸው አስገብተዋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ...