መነሻ ገጽ ዜናዎች ፊፋ በአፍሪካ የትምህርት ቤቶች ሻምፒዮና ሊያዘጋጅ ነው።
ዜናዎችፊፋ

ፊፋ በአፍሪካ የትምህርት ቤቶች ሻምፒዮና ሊያዘጋጅ ነው።

አጋራ
አጋራ

 

በትንናትናው እለት በ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዋና ከተማ ኪንሻሳ በተካሄደው የFIFA አውደ ጥናት ይፋ በተደረገው መረጃ መሰረት በአፍሪካ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ በሁለቱም ጾታዎች የሚካሄድ የትምህርት ቤቶች የእግርኳስ ውድድር FIFA ሊያዘጋጅ መሆኑ ታውቋል።

ለውድድሩ የሚያልፉ ትምህርት ቤቶችን ለመለየት በየዞኑ ተከፋፍለው ከየአንዳንዱ ሀገር ሁለት ሁለት ትምህርት ቤቶች ተወክለው ማጣሪያቸውን የሚያደርጉ ሲሆን የመጀመሪያው ውድድር እ.ኤ.አ በሀምሌ 2020 በቤኒን አዘጋጅነት የሚካሄድ ይሆናል።

FIFA እ.ኤ.አ በ2016 የጀመረው የFIFA Forward ፕሮጀክት አንድ አካል መሆኑ የታወቀው ይህ የትምህርት ቤቶች ውድድር ለበርካታ አፍሪካ ታዳጊዎች በትልቅ ደረጃ የመጨወት እድል እንደሚፈጥር ይጠበቃል። በሀገራችም ኢትዮጵያዊ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችም በውድድሩ ለመሳተፉ በሚያደርጉት ሂደት ለአያሌ ተማሪዎች በር ይከፍታሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...