መነሻ ገጽ አትዮጵያውያን በውጪ ጋቶች ፓኖም እና ኤልጉና ተለያዩ
አትዮጵያውያን በውጪዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ጋቶች ፓኖም እና ኤልጉና ተለያዩ

አጋራ
አጋራ

ባለፈው ዓመት መቐለ 70 እንደርታን በመልቀቅ የግብፁ አዲስ ያደገውን ኤልጉናን የተቀላቀለው ጋቶች ፓኖም ከአንድ ዓመት ቆይታ በኃላ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል።

ኤልጉና ላለመውረድ ባደረገው ከፍተኛ ተጋድሎ የራሱን ድርሻ የተጫወተው ግዙፋ አማካይ ጋቶች ከክለቡ ጋር ቀሪ የሁለት ዓመት ኮንትራት እያለለው ክለቡን በስምምነት ሊለቅ ችሏል።

የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና፣መቐለ 70 እንደርታ፣አንዚ ማካቻካላ እና ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እማካይ ጋቶች ፓኖም በተጠናቀቀው የግብፅ ሊግ እንድ ግብ ማስቆጠር ችሏል።የጋቶች ቀጣይ ማረፍያ ክለብ ከኢትዮጵያ ውጪ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...