መነሻ ገጽ መቐለ ከተማ ጋቶች ፓኖም ለግብፁ ኤልዱና ፈረመ
መቐለ ከተማዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ጋቶች ፓኖም ለግብፁ ኤልዱና ፈረመ

አጋራ
አጋራ

በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ፕሪሜየርሊግ ሁለተኛው ዙር ላይ መቐለን የተቀላቀለው ጋቶች ወደ ግብፅ ሊግ ኣዲስ ያደገውን ኤልዱናን በሁለት ዓመት ውል ተቀላቅሏል።ለመቐለ 11 ጨዋታዎችን መጫወት የቻለው ጋቶች 2 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።

ባለፈው ኣመት ሌላው የግብፅ ክለብ ዋዲ ደግላ እና ቢድ ቨስት ዊትስ ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሶ የነበረው ጋቶች ኤልዱናን መቀላቀሉን ተከትሎ በቀጣይ ዓመት ግብፅ ፕሪሜየርሊግ ሥስት ኢትዮጵያውያን ምንመለከት ይሆናል፤እንደሚታወቀው ሽመልስ ለፔትሮጀት ዑመድ ኡኩሪ ለሶምሃ እየተጫወቱ ይገኛሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...