መነሻ ገጽ ዜናዎች ጅማ አባጅፋሮች ወደ ሀዋሳ አምርተዋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

ጅማ አባጅፋሮች ወደ ሀዋሳ አምርተዋል

አጋራ
አጋራ

ባለፉት ቀናት ከደሞዝ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ቅሬታ ልምምድ ያልሰሩት የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ላለባቸው ጨዋታ ወደ ሀዋሳ ለማምራት ተዘጋጅተዋል።

ክለቡ ደሞዝ አልከፈለንም በሚል ቅሬታ ከሳምንቱ መጀመርያ ወዲህ ቡድኑ መደበኛ ልምምድ ሳይሰራ የቆየ ሲሆን ይህም የ15ኛው ሳምንት ጨዋታን ስለማድረጉ አጠራጥሮ ቆይቷል። ዛሬ ጡዋት የከተማው አስተዳደር ባደረጉት ጥረት ለተጫዋቾቹ ለጊዜውም ቢሆን የሁለት ወር
ደሞዝ ክፍያ ፈፅሟል።

ቡድኑ በአሁኑ ሰዓት ወደ አዲስ አበባ ጉዞ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን አዲስ አበባ አረፈው በጠዋቱ በረራ ወደ ሀዋሳ እንደሚያቀኑ ታውቋል። ጅማ አባጅፋር በ15ኛው ሳምንት ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ነገ በ9፡00 ሀዋሳ ላይ እንደሚጫወት ይታወቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...